ከአለም ዙሪያ
Monday, 10 November 2025 17:35
አፍሪካ ህብረት እየተባባሰ ለመጣው የማሊ ቀውስ ዓለማቀፍ ምላሽ እንዲሰጥ አሳሰበ
Written by Administrator
የአፍሪካ ህብረት በማሊ እየተባባሰ የመጣውን የፀጥታና የሰብአዊ ቀውስ ተከትሎ፣ አስቸኳይ አለም አቀፍ ጣልቃ ገብነት እንዲደረግ ጠይቋል። አሸባሪ ቡድኖች የነዳጅ አቅርቦቶችን በመዝጋታቸው ሰላማዊ ዜጎችን ለችግር መዳረጋቸው ተነግሯል። የአፍሪካ ህብረት የንፁሀን ዜጎችን መገደልና የሶስት ግብፃውያንን አፈና አውግዞ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠይቋል። የአፍሪካ ህብረት…
Read 114 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የጋና መንግሥት ከመዋዕለ ሕፃናት እስከ አንደኛ ደረጃ ድረስ በአገር ውስጥ ቋንቋዎች ማስተማርን አስገዳጅ ማድረጉ የተዘገበ ሲሆን፤ እስከዛሬ የማስተማሪያ ቋንቋ ሆኖ የቆየው እንግሊዝኛ ቀርቷል ነው የተባለው፡፡ እርምጃው ባህላዊ ማንነትን ለማጠናከርና በወጣት ተማሪዎች መካከል የትምህርት ውጤቶችን ለማሻሻል ያለመ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ የቴሌግራም ቻናልችንን…
Read 159 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Monday, 22 September 2025 15:06
ኬንያ ዜጎቿ የሩሲያ ሠራዊትን ተገድደው እንደሚቀላቀሉ ለማጣራት ምርመራ ጀመረች
Written by Administrator
ኬንያ ዜጎቿ ወደ ሩሲያ በግዳጅ እየተወሰዱ በዩክሬን ጦርነት ውስጥ እንዲሳተፉ ይደረጋሉ መባሉን ተከትሎ ምርመራ መጀመሯ ተሰምቷል፡፡ ምርመራው ኬንያዊው አትሌት ኢቫንስ ኪቤት፣ የሩሲያ ሰራዊትን እንድቀላቀል ተታልዬ ነበር ማለቱን ተከትሎ የመጣ ነው ተብሏል፡፡ የኬንያ ባለስልጣናት እውነታውን እንዲሁም የተጎጂዎችን ደህንነት ለማረጋገጥ፣ ከሩሲያና ከዩክሬን…
Read 335 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ድርጊቱ ሩሲያ ጦርነቱን እያሰፋች እንደሆነ የሚያሳይ ነው- ዘለንስኪ በሩሲያና በዩክሬን መካከል እየተካሄደ ባለው ጦርነት፣ ሩሲያ በዩክሬን መሠረተ ልማቶች ላይ በምትሰነዝረው ድንገተኛ የድሮን ጥቃት ምክንያት፣ በሮማኒያ አየር ክልል ላይ ጥሰት እንደተፈጸመ የአገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም የኔቶ አባልአገር የሆነችው ሮማኒያ፣…
Read 288 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን፣ ዘለንስኪን ወደ ሞስኮ የጋበዙት ለውይይት እንጂ እጅ እንዲሰጥ አይደለም ሲል ክሬምሊን ባወጣው መግለጫ አመለከተ፡፡ “ይህ ነው የፑቲን ሀሳብ ነው” ያሉት ዲሚትሪ ፔስኮቭ፤ ዘለንስኪ ሃሳቡን ውድቅ እንዳደረገ ተመልክተናል ብለዋል። ዘለንስኪ የሰላም ድርድር ለማድረግ ወደ ሞስኮ መምጣት እንደሚችሉ…
Read 383 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የሶማሌላንድን የዕውቅና ጥያቄ ጉዳይ አስተዳደራቸው እየመረመረው እንደሆነ ተናገሩ። ከሶማሊያ በመነጠል ነጻነቷን ያወጀችው ሶማሌላንድ ዓለማቀፍ ዕውቅና ለማግኘት ያቀረበችውን ጥያቄ አስተዳደራቸው እያጤነው እንደሚገኝ ትራምፕ ፍንጭ ሰጥተዋል። የሶማሌላንድ የዕውቅና ጉዳይ የተነሳው ትላንት አርብ፣ በአሜሪካ አሸማጋይነት አርሜኒያና አዘርባጃን የሰላም ሥምምነት…
Read 480 times
Published in
ከአለም ዙሪያ

