ንግድና ኢኮኖሚ
ሰኔ 30 ቀን 2018 በተጠናቀቀው በጀት ዓመት አቢሲኒያ ባንክ ባደረገው እንቅስቃሴ ከታክስ በፊት ያልተጣራ 765.7 ሚሊዮን ብር ማትረፉን ገለጸ፡፡ ባንኩ የዛሬ ሳምንት በሂልተን ሆቴል ባደረገው የባለአክሲዮኖች 22ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ፣ የባንኩ የዲሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር አቶ መሠረት ታዬ ባቀረቡት ዓመታዊ ሪፖርት፣…
Read 2109 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 17 November 2018 11:17
ዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው የጥርስ ሕክምና የሚሰጠው ግሪን ላይፍ ክሊኒክ ሥራ ጀመረ
Written by መንግስቱ አበበ
ሕሙማን አሜሪካና አውሮፓ ሄደው የሚያገኙትን ጥራት ያለው የጥርስ ሕክምና እዚሁ ለመስጠት ዓለም በወቅቱ በደረሰበት የመጨረሻ ቴክኖሎጂ ተደራጅቶ አገልግሎት መጀመሩን ግሪን ላይፍ ልዩ የጥርስ ሕክምና ክሊኒክ አስታወቀ፡፡ ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃ ላለው የጥርስ ሕክምና ክሊኒኮች የሚሰጠውን “ግሪን ላይሰንስ” ይዞ በዚህ ዓመት…
Read 3203 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኤግዚቢሽን አካሂዳለሁ ብሎ በእርግጠኝነት መናገር አይቻልም በአጋጣሚ ነው ኢቬንት ወደ ማዘጋጀት የገባችው። “መጀመሪያ የመጣልኝ ማስታወቂያ ከኢቬንት ጋር የተያያዘ፣ ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን ማስተዋወቅ ነበር፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን የሚሰሩ ስራዎች ነበሩ፡፡ ጉምሩክ ጉዳይ ማስፈፀም፣ የአገር ውስጥ ኩባንያዎችን ማምጣት፣ እንግዶች የሚመጡበትን መንገድ መከታተል…
Read 2007 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አባይ ባንክ የአምስት ዓመቱን ስትራቴጂክ ፕላን በጀመረበትና ሰኔ 30 ቀን 2018 በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በሁሉም የሥራ ዘርፎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገቡን ጠቁሞ፤ 419 ሚሊዮን ብር ማትረፉን አስታውቋል፡፡ የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ የኋላ ገሠሠ ባለፈው ረቡዕ በዋና መ/ቤቱ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ ከታክስ በፊት…
Read 2974 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በጀርመንና በኢትዮጵያ የተደረገው በረራ 50ኛ ዓመት ይከበራል የጀርመኑ ሉፍታንዛ አየር መንገድ፤ ከአዲስ አበባ ወደ ፍራንክፈርት ቀጥታ በረራ የጀመረ ሲሆን በሳምንት 5 ቀናት ወደ አውሮፓ በረራ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ የአየር መንገዱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ከትናንት በስቲያ በሸራተን አዲስ ሆቴል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣…
Read 2084 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ ሰኔ 30 ቀን 2018 በተጠናቀቀው በጀት ዓመት፣ ከታክስ በፊት ያልተጣራ 140 ሚሊዮን ብር ማትረፉን ያስታወቀ ሲሆን አምና የተገኘው የተጣራ ትርፍ ካቻምና በተመሳሳይ ወቅት ከነበረው ጋር ሲነፃፀር፣ የ46 በመቶ ብልጫ በማሳየት፣ 128 ሚሊዮን ብር እንደነበር ታውቋል፡፡ ኢንሹራንስ ኩባንያው…
Read 1854 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ