ንግድና ኢኮኖሚ
ቅርንጫፍ ባንኮቹን ወደ 43 አሳድጓል ዘመን ባንክ ባለፈው የበጀት ዓመት የትርፍ መጠኑን ወደ 86 በመቶ ማሳደጉን አስታወቀ፡፡ ባንኩ በ2011 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከሰጣቸው የአገር ውስጥና የውጭ አገር የባንክ አገልግሎት ዘርፎች ከ1.5 ቢ ብር በላይ ያገኘ ሲሆን ሊያገኝ ካቀደው የ1 ቢ.…
Read 4059 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በኢትዮጵያ ዘመናዊ የባንክ አሰራሮችን በመጀመር ግንባር ቀደም እንደሆነ የሚነገርለት ዳሽን ባንክ በ100 ሚ.ብር የሚተገበር የማህበራዊ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ከትላንት በስቲያ ይፋ አደረገ። ‹‹የስራ ዕድል ፈጠራ፣ ድህነት ቅነሳና አካታች እድገት፡- የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ በመንግሥት ለተቀየሰው የአገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ እቅድ ትግበራ፣ የግሉ…
Read 3430 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 21 December 2019 12:29
ኢትዮ ቴሌኮም አንድነት ፓርክን ለሚጎበኙና በውጭ ለሚገኙ ትኬት በኦን ላይን መሸጥ ጀመረ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
ኢትዮ ቴሌኮም በውጭ አገር ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊያንና የውጭ አገር ዜጎች ባለቡት አገር ሆነው አንድነት ፓርክን ለመጎብኘት የሚያስችል የመግቢያ ትኬት በኦንላይን መግዛት የሚያስችል አገልግሎት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያንም ሆኑ የሌላ አገራት ዜጎች፣ ፓርኩን ለመጎብኘት ባሰቡ ጊዜ ባሉበት ቦታ…
Read 1976 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ቴክኖ ሞባይል የተራቀቁ ዘመናዊ ብራንድ ሞባይሎቹን ለሽያጭ የሚያቀርብበት ማዕከሉን ሰሞኑን መርቆ ከፈተ፡፡ በቦሌ መድሃኒያለም ኤድናሞል አካባቢ የተከፈተው ይኸው የቴክኖ ሞባይል ረቂቅና ዘመናዊ ብራንድ ሞባይሎች መሸጫ ማዕከሉ፣ ኩባንያው በቅርቡ ለኢትዮጵያ ገበያ ያቀረባቸውን ፓንቶም 9 እና ካሞን 12 የተባሉ ሁለት አዳዲስ ብራንዶቹንና…
Read 2537 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የአክሲዮን ሽያጩን እስከ ህዳር 15 አራዝሟል የምስረታ ሂደቱን ከጀመረ አራት ወራትን ብቻ ያስቆጠረው ሂጅራ ባንክ የተከፈለ 527 ሚ.ብር በላይ አክሲዮን መሰብሰቡንና የተፈረመው የገንዘብ ብዛት ከ1.04 ቢ.ብር በላይ መድረሱን አስታወቀ፡፡ አክሲዮን ማህበሩ ትላንት አርብ ህዳር 5 ቀን 2012 ዓ.ም ጠዋት በሂልተን…
Read 2991 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 16 November 2019 11:23
ኢንተሌክችዋል ት/ቤት በካምብሪጅ ስርዓተ ትምህርት የሚያስተምር ቅርንጫፍ ከፈተ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በ“ስቴም” ኤዱኬሽን ፒኤልሲ የሚተዳደረውና ሙሉ በሙሉ በውጭ ባለሀብቶች የተመሰረተው ኢንተሌክችዋል ት/ቤት 6ኛውንና በካምብሪጅ ሥርዓተ ትምህርት አገልግሎት የሚሰጠውን 6ኛ ቅርንጫፍ ከፈተ፡፡ ትምህርት ቤቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሶስተኛዋ የአለም አቀፍ ዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ መቀመጫ በሆነችዋ አዲስ አበባ የሚኖሩ አምባሳደሮች ዲፕሎማቶችና ዲያስፖራዎች በጠየቁት መሰረት…
Read 2320 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ