Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(6 votes)
ባለ 18 ፎቅ ሆቴል በክልል ከተሞች ቀርቶ በአዲስ አበባም አልተለመደም፡፡ ጣና ሐይቅን ከጀርባው አድርጐ የተሠራው ባለ 5 ኮከቡ ሆቴል ለባህርዳር ከተማ ተጨማሪ ውበት ሆኗታል፡፡ የሆቴሉ ባለቤት ትልቅሰው ገዳሙ ወደ ኮንስትራክሽን ቢዝነስ የገቡት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቢሆንም የሆቴሉን ግንባታ በአጭር ጊዜ…
Rate this item
(4 votes)
“ማስታወሻ” በሚል ርዕስ በደራሲና ጋዜጠኛ ዘነበ ወላ ተዘጋጅቶ በ1993 ዓ.ም በታተመውና የደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሔርን የሕይወትና የሥራ ታሪክ በሚያስቃኘው መጽሐፍ “ነጂና ተነጂ” በሚለው ምዕራፍ ላይ፣ ስለ ቀድሞ ዘመን ሥራ ፈጣሪ ኢትዮጵያዊያኖች የሚነገር ታሪክ አለ፡፡ አንደኛው የደራሲ ስብሐት ጓደኛ ነው፤ አቶ ደረጀ…
Rate this item
(8 votes)
እንዴት ነው ለሽልማት የበቃችሁት? አልፎዝ ከ95 በመቶ በላይ የግብርና ምርቶችን ወደ ውጭ በመላክ ነው የሚታወቀው፡፡ ለሽልማት የበቃነው የንግድ ስራ ሂደታችን ተገምግሞ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የቡናና የግብርና ምርቶች ወደተለያዩ አገራት በመላክ ለአገራችን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በማስገባታችን ነው፡፡በዚህም ከንግድ ሚኒስቴር…
Rate this item
(19 votes)
ወጣት ቢኒያም ነገሱ የድሬቲዩብ ድረገጽ መስራችና ባለቤት ነው፡፡ በድሬዳዋ የተወለደው ቢኒያም፤ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በዚያው ከተማ ክርስቶስ በተባለ ትምህርት ቤት ተከታትሏል፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ አሁን እንጦጦ በሚባለው የቀድሞ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት ተምሯል፡፡ በአለማያ ዩኒቨርስቲ በኮምፒዩተር ቴክኖሎጂ በዲግሪ የተመረቀው ቢኒያም፤…
Saturday, 01 December 2012 13:04

የጐጆ ባለሙያው!

Written by
Rate this item
(3 votes)
“የሚያምር እንጨት ካየሁ አላልፍም”ከሙያህ እንጀምራ… እስቲ የምትሰራቸውን በዝርዝር ንገረኝ… የሀገር ባህል ቤቶች የእንጨት ስራና የኮንስትራክሽን ሰራተኛ ነኝ፡፡ የሀገር ባህል ስራ ስልሽ ጐጆ ቤቶች ሳር የሚለብሱ፣ በሳር ብቻ አይደለም በፊላ፣ በቀርከሃ እሠራለሁ፡፡ የእንጨት ስራ ስልሽ ከተለመደው ውጪ በተለይም ከባህር ዛፍ፣ ከግራር…
Saturday, 17 November 2012 11:36

ዲያስፖራ ገበሬዎች

Written by
Rate this item
(2 votes)
ከአዲስ አበባ በ194 ኪ.ሎ ሜትር ርቀት ላይ ነን፡፡ ሥፍራው በደቡብ ክልል የጉራጌ ዞን አብሽጌ ወረዳ ቦረር ቀበሌ ገበሬ ማህበር ይሰኛልአካባቢው ሞቃታማ የአየር ንብረት ቢኖረውም ለምለም አፈሩ የሰጡትን የሚቀበል፣ የተከሉበትን የሚያሣድግ ለም ነው፡፡ ዛሬ እዚህ ሥፍራ ለመገኘታችን ዋነኛው ምክንያት ደግሞ ለክልሉ…