ንግድና ኢኮኖሚ
“በህይወት እስካለህ ደግ መስራት ጥሩ ነው”በሆለታ ተወልደው ያደጉት አቶ ዘነበ ክንፉ ታፈሰ፣ ለትምህርት ወደ ራሽያ የሄዱት የዛሬ 22 ዓመት ገደማ ነው፡፡ ከልጅነታቸው ጀምሮ የፅሁፍ ፍቅር ነበራቸው፡፡ ነፃ የትምህርት እድል አግኝተው ወደ ሩሲያ የሄዱትም ኢንተርናሽናል ጆርናሊዝም (ዓለም አቀፍ ጋዜጠኝነት) ለመማር ነበር፡፡…
Read 5620 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 28 September 2013 11:25
ስድራ ኢንተርናሸናል-ቡቲክ ሆቴል በ35 ሚሊዮን ብር የተዘጋጁ ልብሶች ኢንዱስትሪ ሊገነባ ነው
Written by መንግሥቱ አበበ
ወደ መገናኛ ሲጓዙ ለም ሆቴል አካባቢ መስቀለኛ መንገድ አለ፡፡ ከ22 አካባቢ መጥተው መስቀለኛው ጋ ደርሰው ወደ ቀኝ ሲታጠፉ፣ በአንበሳ አውቶቡስ ዋና መ/ቤት (አንበሳ ጋራዥ) ወደ መብራት ኃይልና ወደ የረር አካባቢ የሚያደርስ መንገድ አለ፡፡ በዚያ አስፋልት፤ ከመስቀለኛው በግምት 400 ሜትር እንደተጓዙ…
Read 5232 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በ43 ሚሊየን ብር የቴክኖሎጂ ማስፋፊያ ሊሠራ ነው “የጉምሩክ አሰራር ቀልጣፋ አይደለም” ለአገራችን እንግዳ ይሁን እንጂ በኤስያና በብዙ የአፍሪካ አገራት ታዋቂ ነው፡፡ በአፍሪካ፣ በናይጄሪያ፣ በታንዛንያ፣ በኮንጎ ኪንሳሻ፣ በሴኔጋልና በኬንያ፤ በኤስያ ደግሞ በሕንድ፣ በዱባይ፣ በሆንግኮንግ፣ በቪየትናም፣ … በአጠቃላይ በመላው ዓለም ከ20 አገሮች…
Read 5980 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“የአገሬ ብርድ ግደለኝ፣ የአገሬ ፀሃይ ማረኝ፣ የአገሬ ዝናብ ደብድበኝ” በአዲስ አበባም ሆነ ባብዛኛው የሀገራችን ክፍል ያለውን ያየር ፀባይ በዋዛ በማየት ተገቢውን ክብርና ዋጋ እንዳልሰጠነው ከተገነዘብኩ ቆየት ብያለሁ፡፡ ይህንን ግንዛቤዬን የበለጠ ያረጋገጠልኝ በቅርቡ ወደ አውሮፓ ያደረግሁት ጉዞ ነው፡፡ በየአመቱ በሚደረገው የፔን…
Read 2618 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በአዲስ አበባና በአዳማ 20 ቅርንጫፎችና 52 ማከፋፊያዎች በቃሊቲ ትልቅ የዳቦ ማምረቻ ኢንዱስትሪ በአዳማ የዱቄት ፋብሪካ ሴንትራል ማተሚያ ቤት - እህት ኩባንያ በአዲስ አበባ ሆነ በክልል ከተሞች እያወቅን የማናውቃቸው (ስማቸውን እያወቅን አመሠራረትና ታሪካቸውን የማናውቅ) ብዙ አምራችና አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች አሉ፡፡ ከእነዚህ…
Read 8389 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ስም ምሩፅ ገ/እግዚአብሔር ይባላል፡፡ በራሽያዋ ከተማ ሴንቲ ፒተርስበርግ የባቡር ዝርጋታ ምህንድስና (ሬልዌይ ኢንጂነሪንግ) ተማሪ ነው፡፡ በሃሮማያ ዩኒቨርስቲ በሲቪል ኢንጂነሪንግ ዲፓርትመንት መምህር ሆኖ በማገልገል ላይ ሳለ በመጣ የነፃ ትምህርት ዕድል አሸንፎ ራሽያ የገባ ኢትዮጵያዊ ነው። ከጋዜጠኛ ግሩም ሰይፉ ጋር በሞስኮ ከተማ…
Read 4488 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ