ንግድና ኢኮኖሚ
ከአዲስ አበባ 47 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘውና በሀይቅ በተከበበችው ቢሾፍቱ ከተማ፣ በቢሾፍቱ ሃይቅ ዳርቻ ይገኛል - “አሻም አፍሪካ ሆቴልና ሪዞርት”፡፡ ሪዞርቱ የተገነባበት ቦታ ቀድሞ የከተማው ጠቅላላ ቆሻሻ መድፊያ ነበረ። በዚህም የተነሳ “አመድ ሰፈር” እየተባለ ይጠራ እንደነበር ይነገራል፡፡ ዛሬ ግን…
Read 4970 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ሥራ ህይወት ያለው ነገር ነው፤ ካላከበርከው ያዝናል፤ ይታዘብሃል”የፌዴሬሽን ም/ቤት በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ዋና ከተማ በጅግጅጋ በተከበረው 8ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል ላይ እንድንገኝ ባደረገልን ግብዣ መሠረት ባለፈው ሳምንት በደማቅ ሁኔታ የተጠናቀቀው በዓል ተሳታፊ ነበኩር፡፡ እግረ መንገዴን ዋና ከተማዋን ስቃኝ ለሥራ፣…
Read 4351 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አንድም የአገር ውስጥ ባንክ እርሻችንን አልጐበኘምከፒቲኤ ባንክ 3 ሚ.ዶላር ተበድረን ሰርተን ከፍለናልበቀጣዩ ዓመት የተቆላ ቡናና የማር ማቀነባበሪያ ፋብሪካ እንከፍታለን ቤተሰባቸው ገበሬና ነጋዴ ነበሩ፡፡ አባታቸው የግብርና ውጤቶችን ወደ አዲስ አበባ እያመጡ፣ ከዚህ ደግሞ ሸቀጣ-ሸቀጥ ወደ መቀሌ እየወሰዱ ይነግዱ ነበር፡፡ ቤተሰባቸውን እየረዱ…
Read 4646 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አፍሪካ ውስጥ በዓመት 4ሚ. ሞባይሎችና መለዋወጫዎች ይሸጣሉከሁለት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ መገጣጠም የጀመረው ቴክኖ ሞባይል ሰሞኑን ደግሞ ዓለም በአሁኑ ወቅት የሚጠቀምበትን ዓይነት ስማርት ፎን ለመጀመሪያ ጊዜ በአገሪቷ ገጣጥሞ ገበያ ላይ አውሏል፡፡ ቴክኖ ስማርት ፎን በርካታ አፕሊኬሽኖች (መገልገያ) እንዳሉትና ፓልም ቻትና ፍላሽ…
Read 8300 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ 200 ሚ.ብር ይፈጃልለባህሬን የምትሮጠው አትሌት ማርያም የሱፍ ጀማልና ባለቤቷ አቶ ወንድወሰን ዲሶ (ታረቅ) በአዲስ አበባ ከተማ መገናኛ አካባቢ፣ ከዳያስፖራ አደባባይ ፊት ለፊት ዳገቱ ላይ ያሠሩት ዘመናዊ ባለ “4 ኮከቡ” ቤላ ቪው ሆቴልና ስፓ ዛሬ ይመረቃል፡፡የቬላ ቪው ሆቴልና…
Read 3734 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
270 ሚ.ብር የወጣበት ፕላኔት ሆቴል፤ ሁሉ ነገር ሲጠናቀቅ ወጪው 300ሚ. ይደርሳል ባለቤቱ ወደ ንግድ የገቡት 150 ብር ይዘው ነው ከመቀሌው ሰማዕታት ሐውልት ቁልቁል በእግር 4 ደቂቃ ቢጓዙ፣ እየተገነባ ካለው ስታዲየም ፊትለፊት ግርማ ተላብሶ ያገኙታል፤ ፕላኔት ሆቴልን፡፡ ሆቴሉን ውበት ያጐናፀፈው የሕንፃው…
Read 8185 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ