ንግድና ኢኮኖሚ
• በዓለም 80 ትሪሊዮን ዶላር ገደማ ሀብት በስቶክ ማርኬት ውስጥ ይንቀሳቀሳል • በየዓመቱ 19 ትሪሊዮን ዶላር የአክስዮን ድርሻ - ሽያጭና ግዥ ይፈጸማል “-- ድርጅቶች የዚህ ዓይነት ዕድል ባገኙ ቁጥር ብዙ የሰው ኃይል ይቀጥራሉ፡፡ በአነስተኛ ዋጋ ብዙ የማምረት አቅም ይኖራቸዋል፡፡ ስለዚህ…
Read 3035 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ንግድ ባንክ ‹‹በአረንጓዴ አሻራ ቀን›› ከ23 ሺህ ችግኞች በላይ ተከለ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፈው ሰኞ፤ በ‹‹አረንጓዴ አሻራ ቀን››፤ በተለያዩ 12 ቦታዎች፣ ከ23 ሺህ በላይ ችግኞች መትከሉን አስታወቀ፡፡ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂን በአገር አቀፍ ደረጃ ለመተግበር ባንኩ፣ በአዲስ…
Read 2075 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በተለምዶ አጠራር ጦር ኃይሎች እየተባለ ከሚጠራው ስፍራ ዝቅ ብሎ፣ በቀራንዮ ክፍለ ከተማ እጅግ ባማረ ግቢ ውስጥ የተሠራው ዘመናዊ ኩዊንስ ሱፐርማርኬት ቀራንዮ ቅርንጫፍ ባለፈው ማክሰኞ ተመርቆ አገልግሎት ጀመረ፡፡ ሱፐርማርኬቱን መርቀው የከፈቱት የዕለቱ የክብር እንግዳ የሼክ መሐመድ አሊ አል-አሙዲ ወንድም፣ ክቡር ሼክ…
Read 2217 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አዋሽ ባንክና አዋሽ ኢንሹራንስ 10 ሺህ ችግኞች ተከሉ የአዋሽ ባንክና የአዋሽ ኢንሹራንስ ሠራተኞች፤ በመጪው ህዳር ወር የሚያከብሩትን 25ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ምክንያት በማድረግ፣ ባለፈው ቅዳሜ፣ በእንጦጦ 41 እየሱስ እየተባለ በሚጠራው ስፍራ 10 ሺህ የዛፍ ችግኞች ተክለዋል፡፡ የችግኝ ተከላው የተካሄደበት ቦታ…
Read 2000 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሁለተኛው የእስላም ባንክ በምስረታ ላይ ነው የሸሪአን ሕግ መሰረት አድርጎ የሚሰራውና ከወለድ ነፃ አገልግሎት የሚሰጠው ሂጅራ ባንክ አክሲዮን ማኅበር ተመስርቶ አክሲዮን መሸጥ ጀመረ፡፡ ከውጭና ከመላው ኢትዮጵያ የተውጣጡ 38 አደራጆች ያሉት ባንኩ ከባለፈው ሰኞ ጀምሮ በንግድ ባንክ በኦሮሚያ ኢንተርናሽናል፣ በንብ፣ በኦሮሚያ…
Read 3593 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኪዊንስ ኮሌጅ ማክሰኞ ያስመርቃል ባለፉት 20 ዓመታት የተማረ የሰው ሀይልን በማፍራት አስተዋፅኦ ሲያበረክት የቆየው አድማስ ዩኒቨርሲቲ፤ ባለፈው እሁድ ሀምሌ 14 በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በሚሊኒየም አዳራሽ አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርስቲው 3121 በዲግሪ፣ 1668 በደረጃ 3 እንዲሁም 2059 በደረጃ 4 ቴክኒክና ሙያ ተማሪዎቹን…
Read 3180 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ