ንግድና ኢኮኖሚ
መኖሪያ ቤት የሰው ልጅ ከሚያስፈልጉት መሰረታዊ ፍላጎቶች አንዱ ነው፡፡ የሕዝብ ቁጥር እየጨመረ ሲሄድ በዚያው መጠን የመኖሪያ ቤት ፍላጎትም ይጨምራል፡፡ ትክክለኛው መረጃ ባይኖረኝም ባደረግሁት አጭር ዳሰሳ፤ ተቀጣሪ ሆነው የሚሰሩ ሰራተኞች ከሃምሳ ከመቶ በላይ ገቢያቸውን ለቤት ኪራይ እንደሚያውሉ ይገመታል። በአከራይና በተከራይ መካከል…
Read 98 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“መኪኖቻችን በወደብ ላይ እያሉ ጨረታ ወጥቶባቸዋል” ኮቪድ 19 መከሰቱን ተከትሎ በተፈጠረ የመጓጓዣ ችግር ከውጭ ግዢ የፈፀምንባቸው መኪኖቻችን እጃችን ሳይገቡ በጨረታ ሊሸጡብን ነው ሲሉ መኪና አስመጪዎች መንግስት እንዲደርስላቸው ተማፀኑ።አዳማ ጉምሩክ ከህግ አግባብ ውጪ በመኪኖቻችን ላይ ጨረታ አውጥቶ ባዶ እጃችንን ሊያስቀረን ነው…
Read 404 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በ350 ሚሊዮን ብር የማስፋፋት ስራ እየተከናወነ ነው ተብሏል ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፤ በየጊዜው በፍጆታ ሸቀጦች ላይ እየታየ ያለውን የዋጋ ንረት ለመቀነስና ገበያውን ለማረጋጋት አቅርቦቱን በከፍተኛ መጠን መጨመሩን የገለፁት አንድ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር፤ ኩዊንስ ሱፐር ማርኬቶችን በ350 ሚሊዮን ብር ለማስፋፋት ታቅዶ እየተሰራ…
Read 593 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
- ባሳለፍነው ዓመት ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት 169 ሚ. ብር ለግሷል - ዘንድሮ 25ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ያከብራል ዳሽን ባንክ በጐርጐራ፣ በወንጪና ኮይሻ ለሚሰሩ ልማቶች የሚውል 30ሚ ብር መለገሱን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ መስከረም 21 ቀን 2013 ዓ.ም ረፋድ ላይ…
Read 582 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የደመራ ስጦታ ለደንበኞች ሃበሻ ቢራ “ቅዳሜ” የተሰኘ አዲስ የቢራ ምርቱን ከዛሬ ጀምሮ ለተጠቃሚዎች እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ከ8ሺ በላይ የአክሲዮን ባለድርሻ ኢትዮጵያውያን ተመስርቶ፣ በ2007 “ሐበሻ ቢራ” እና “ንጉስ” የተባሉ የቢራ ምርቶችን ለገበያ ማቅረብ የጀመረው ሐበሻ ቢራ፤ አዲሱን “ቅዳሜ” የተሰኘ ምርቱን ዛሬ በደመራ…
Read 776 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Thursday, 01 October 2020 11:37
ኢትዮ ቴሌኮም፤ ደንበኞች በሞባይል ስልክ ቁጥር ሊፈጸም ከሚችል ወንጀል እንዲጠነቀቁ አሳሰበ
Written by Administrator
ኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞቹ በተለያየ አጋጣሚ የሞባይል ስልካቸው በሚጠፋበት ጊዜ ወዲያውኑ ባለማዘጋታቸው እንዲሁም በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የስልክ መስመራቸውን (ሲም ካርዳቸውን) ለሶስተኛ ወገን አሳልፈው በመስጠታቸው የተነሳ ወንጀለኞች የስልክ መስመሩን ለተለያዩ የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀሎች የሚጠቀሙበት በመሆኑ፣ ደንበኞች ለእንግልትና ለወንጀል ድርጊት ተጠያቂነት እየተዳረጉ መሆኑን…
Read 710 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ