ህብረተሰብ

Monday, 03 July 2023 08:54

ሰማዕቱ ፓትርያርክ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ምድር፣በኢትዮጵያውያንጳጳሳት የተሾሙ ሁለተኛው ፓትርያርክየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስቀድሞ በቅዱስ ሐርቤ (፩ሺ፩፻፲፯-፩ሺ፩፻፶፯ ዓ.ም.) በኋላ በዐፄ ዮሐንስ ራብዓዊ (፩ሺ፰፻፷፫-፩ሺ፰፻፹፫ ዓ.ም.) ከሊቃውንቷ መካከል መርጣ ጳጳስ ለመሾም ለእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ደጋግማ ያቀረበችው ጥያቄ፣ በ፳ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ አጋማሽ ላይ…
Saturday, 01 July 2023 00:00

ሁሌም መማር አታቋርጡ!!

Written by
Rate this item
(0 votes)
እውነቱ ምን መሰላችሁ? ከምትገምቱት በላይ አዕምሮ፣ ችሎታና አስተዋይነት ተችሯችኋል - በቀሪው ዕድሜያችሁ ልትጠቀሙበት ከምትችሉት በእጅጉ የላቀ፡፡ እናንተ ከምታስቡት በላይ በእጅጉ ብልህ ናችሁ፡፡ የማታሸንፉት መከራ፣ የማታልፉት መሰናክል፣ የማትሻገሩት እንቅፋት የለም፡፡ የማትፈቱትም ችግር እንዲሁ፡፡ አዕምሮአችሁን ተጠቅማችሁ የማታሳኩት አንዳችም ግብ የለም፡፡አዕምሮአችን ከጡንቻችን ጋር…
Rate this item
(0 votes)
(ዕዝራ እንዳይረሳ - በሰባት ዓመቱ)አብደላ ዕዝራ ከ1980ዎቹ መጀመሪያ አንሥቶ እስካረፈበት ግንቦት 2008 ዓ.ም. ድረስ፣ በተለያዩ የሥነ ጽሑፍ መድረኮች (በአብዛኛው መጽሔቶች እና ጋዜጦች) ላይ በሚያቀርባቸው ሂሳዊ ንባቦቹ የምናውቀው እና ሃያሲ የሚልን “ማዕረግ” ባልተጻፈ ስምምነት ከሰጠናቸው አንድ ኹለት ሰዎች መሐል የምናገኘው ሃያሲ…
Rate this item
(2 votes)
 በህይወት ዘመኑ ከ1ሺ በላይ የፈጠራ ፓተንት ባለቤት ለመሆን እንደቻለ የሚነገርለት ቶማስ ኤዲሰን፣ በልጅነቱ “ትምህርት የማይገባው ደደብ ነው“ ተብሎ ነበር - በሁሉም መምህራኑ፡፡ የሚማርበት ት/ቤት አጥቶም ቤቱ ለመቀመጥ ተገድዶ ነበር፡፡ በኋላስ?በኋላማ ትምህርት የማይገባቸው “ደደቦቹ“፣ ራሳቸው መምህራኑ እንደነበሩ አረጋግጧል፡፡ የሸክላ ሙዚቃ ማጫወቻና…
Rate this item
(0 votes)
[አሁን የአዳም ልጆችን ወግ ሲቀበል የምታዩት ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ስላሴ፣ በአገራችን ሥርዓት በመልካም አያያዝ ያደገ፣ ከኢትዮጵያ ከፍ ካሉት ሊቃውንት የሚቆጠር ነው፡፡ ብልሃቱንና ትጋቱንም ለመልካም ስራ የሚያገለግሉ መሳሪያዎች ስላደረጋቸው በመንግስታችን ስራ ለመመረጥና ወደ ታላቁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ለመድረስ በቃ፡፡ በየጊዜውም…
Rate this item
(0 votes)
ትውስታ አድማስ የትኛው “ጉንዳን” እንሁን? ”--የፖለቲካችን አሰላለፍ ጭራና ራስ ሆኗል። ሁለቱም ተስማምቶ መሀል ላይ መገናኘት ሲችሉ እርስ በርስ መናከስን መርጧል፡፡ አንድ አካል አንድ አምሳል መሆናቸውን ረስተው፣ አንዱ ጫፍ በሌላኛው ጫፍ ላይ ይነሳል፡፡ መሀላቸው እንዳይበጠስ እንደ መጠንቀቅ ይሳሳባሉ፡፡ ከተበጠሱ በኋላ እንደ…
Page 8 of 263