Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Saturday, 18 February 2012 11:15

ዘር፣ ዘረኝነትና ዘረ - መል

Written by
Rate this item
(2 votes)
ለተፈጥሮ የነበረኝ አመለካከት እንደ ዥዋዥዌ ወደ ሁለት አቅጣጫ የሚወዛወዝ ነበር፡፡ ሁለቱም አቅጣጫዎች ጽንፈኝነትን የሚያበረታቱ እና እርስ በራሳቸው ደግሞ ተቃራኒ ጠላታሞች ነበሩ፡፡ ዥዋዥዌው ቀጥ ብሎ ሲቆም ብቻ ነው ሰላምን ማግኘት የሚቻለው፡፡ የዥዋዥዌ መቀመጫ ከመሬት ጋር ተተክሎ ግራ እና ቀኝ ዘመም መሆኑን…
Rate this item
(0 votes)
ባርያ ሲባል ወንዱም ሴቱም ያው ነው፣ ባርያ ነው በቃ! ክብር አይወድለትም፡፡ ይህን የሚሉት ጌቶቹና እመቤቶቹ ናቸው፣ ያውም ወላጆቹ ያወጡለትን ስም እንኳ ሊጠሩት ሰብአዊ በጎ ፈቃድ ስለሌላቸው፡፡ ባርያ ምስጢርና ተራ ወሬ አይደለም፣ የመጣለትን ወሬ ሳያመዛዝን መዘርገፍ ነው በዚያ በገመድ አፉ ይላሉ…
Saturday, 11 February 2012 10:19

ጉዞ ወደ ጐንደር

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከተራ …ከጐንደሮች ጋራ (የጉዞ ማስታወሻ - ክፍል አራት) “…እንሻገር ጐንደር ጐንደር እንሻገር ጐንደር ሳርና ቅጠሉ ሰውም አገር አገር እንሻገር ጐንደር …” (የአገሬ ዘፋኝ) *** ተሳስቻለሁ…! ባለፈው ሳምንት “ጐንደር ደርሻለሁ” ብዬ ጽፌ ነበር፡፡ ከአዲስ አበባ ተነስተን፣ ሙሉቀን ተጉዘን፣ ከምሽቱ አራት ሰአት…
Saturday, 11 February 2012 10:15

ላሊበላ ገባን

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የላሊበላው የጉዞ ማስታወሻ የናኩቶ ለአብን ቤተክርስቲያን ከጐበኘን በኋላ አስፋልቱ ዳር ወደቆመው አውቶብሳችን ስንመለስ እዚያው አካባቢ ወደሚገኝ አንድ ቤት ጐራ አልን፡፡ ውሃ ጠምቶናል፡፡ እንጀራ በድቁስ ይሸጣል እዛ ቤት፡፡ ጠላም አለ፡፡ እንጀራ በድቁስ በርበሬ በላን፡፡ የመጀመሪያ ጊዜዬ ነው እንደዚያ ያለ ድቁስ ስበላ፡፡…
Saturday, 11 February 2012 10:11

የትጋት እመቤት!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ትውልዷና እድገቷ በሰሜናዊው የአገሪቱ ክልል መቀሌ ከተማ ውስጥ ነው፡፡ ተወልዳ ካደገችበትና እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ ትምህርቷን ከተከታተለችበት የመቀሌ ከተማ በ1979 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ መጣች፡፡ እዚሁ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ በመግባትም በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽንና በማርኬቲንግ ሙያዎች…
Saturday, 11 February 2012 10:06

ያበሻ ነፍስ ባበሻ ገበያ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ልክ የዛሬ ሃያ ዓመት ኮፒዮ የምትባል የፊንላንድ ከተማ ውስጥ ባጋጣሚ ያገኘኋት አንዲት ያገሩ ወጣት፣ ኢትዮጵያ ከርማ ኖሮ ያነሳቻቸውን ስላይድ ፎቶግራፎች እያሳየችኝ ስለክራሞቷ ብዙ ብዙ አወጋን። ጥቂት የፈረንጅ እንግዶች እንደሚያደርጉት ለቆየችበት መንደር ሕዝብ ማህበራዊ አኗኗርና የሥነ ልቦና ጉዳዮች ሁሉ ምክንያታዊ መሥፈሪያዎቿን…