ህብረተሰብ
በቃ ጦቢያ እንዲህ ሰልፍ አፍቃሪ ሆና ትቅር? እውነቴን እኮ ነው፣ ለትንሽ ትልቁ መሰለፍ የዕለት ተዕለት ተግባራችን እየሆነ መጥቷል፡፡ ነጋዴዎች ገዢ ሲሰለፍላቸው፣ የመንግስት ሰራተኞችም ባለጉዳይ ሲደረደርላቸው ደስታቸው ነው፡፡ ይብዛም ይነስም ሁላችንም ባለችን አቅም ማሰለፍ እንወዳለን፡፡ መንግስትም ግለሰብም፤ ዕድርም ጠበልም … ያሰልፉናል፡፡…
Read 2450 times
Published in
ህብረተሰብ
የመታሰቢያ እና በጐ አድራጐት ድርጅቶች የ85 ዓመታት ጉዞ ከመላው ዓለም በፊዚክስና ኬሚስትሪ፣ በሕክምናና በሥነ ፅሁፍ እንዲሁም በሰላም ዙርያ የላቀ አስተዋፅኦ ያደረጉ ሰዎች ተመርጠው የሚሸለሙበት የኖቤል በጐ አድራጐት ድርጅት በተመሰረተ በ10ኛ ዓመቱ በኢትዮጵያም ተቀራራቢ ዓላማ ያለው “መታሰቢያ ድርጅት” ተቋቁሟል፡፡ አፄ ምኒልክ…
Read 3822 times
Published in
ህብረተሰብ
ከሰባት መቶ ዓመታት በፊት “ዲግኔ፣ ቅምብርሼ ዞጋ” እና “ብሉላ” የሚባሉ የአካባቢው ባላባቶች አምላካቸውን ማስደሰት ፈለጉና ወተትና ስጋ ይገብሩለት ጀመር፡፡ ወተቱ የጊደር፣ ሥጋውም የበኩር (የመጀመሪያ) ልጅ እንዲሆን ወሰኑ፡፡ ተግባራዊም አደረጉት፡፡ የሚመለከው ዘንዶም “ጣጋ” ከሚባል ወንዝ እየመጣ ግብሩን በመቀበል የአካባቢውን ሕዝብ አንቀጥቅጦ…
Read 4899 times
Published in
ህብረተሰብ
“መብራት የሚቋረጠው በሀይል እጥረት አይደለም” ኤፕኮ በፕላስቲክ ፋብሪካ ውስጥ ለ11 ዓመታት እየሰሩ የሚገኙት አቶ ከበደ ይስማው፤ የኤሌክትሪክ ሀይል መቆራረጥ የፋብሪካውን ሥራ እያወከ መሆኑን ይናገራሉ፡፡ በወር ውስጥ መብራት የማይጠፋበትን ቀን ማስታወስ ይቀላል ያሉት አቶ ከበደ፤ በቅርጽ ሥራ ላይ እያሉ መብራት ሲቋረጥ…
Read 4136 times
Published in
ህብረተሰብ
የሀገሪቱ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ስር ነቀል በሆነ መንገድ የተቀየረው ተግባር ተኮር በጥራትና ጠንካራ ምዘና ላይ የተመሰረተ ትምህርት በጥናትና ምርምር እንዲሁም ፈጠራ ላይ የተረባረበ ስልጠና በመጠናከሩ ነው” ቦጋለ ንጋቱ (Bogale@gmailcom) ለአንድ ሀገር ዕድገት መሠረታዊ ከሚባሉት ጉዳዮች አንዱ ትምህርት መሆኑ የተረጋገጠ ጉዳይ…
Read 3805 times
Published in
ህብረተሰብ
በተግባር የተሳካለት የአሁኑ መንግስት ቢሆንም የቀድሞዎቹ መንግስታትም ሃሳቡና ፍላጐቱ እንደነበረባቸው የሚያመለክቱ መረጃዎች አሉ፡፡ ስለዚህም ኢህአዴግ “በሁሉም ዘርፍ የለውጡ ጀማሪና ፈፃሚ እኔ ነኝ” የሚል አመለካከቱን ቢያስተካክል ለራሱም ይበጃዋል - ሃሳቡን የሚደግፉ ወገኖችን የበለጠ ለማበራከት፡ ረቡዕ መጋቢት 18 ቀን 2005 ዓ.ም ምሽት፣…
Read 4056 times
Published in
ህብረተሰብ