ህብረተሰብ
ዘመን መቁጠር የተጀመረው “በዚህ” ወይም “በዚያ ጊዜ ነው” ማለት ይከብዳል፡፡ ምክንያቱም የተለያዩ አገሮች እንደየእምነታቸውና የሥልጣኔ ደረጃቸው ልዩ ልዩ የዘመን ቀመር ሊኖራቸው ይችላል፤ አላቸውም፡፡ ብዙውን ጊዜ ግን የዘመን አቆጣጠር ከሃይማኖቶች አነሳስና ዕድገት ጋር ይያያዛል፡፡ ባቢሎናውያን፣ ግሪካውያን፣ ህንዳውያን፣ ግብፃውያን፣ ቻይናውያን፣ ሮማውያን፣ ኢትዮጵያውያን፣…
Read 15089 times
Published in
ህብረተሰብ
ለዚህ ፅሁፍ መነሻ የሆነኝ ባለፈው ሳምንት በወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ “ኅብረተሰብ” አምድ ላይ ካሌብ ንጉሤ የተባሉ ፀሃፊ “ሴቶች ለምን አይቀድሱም?” በማለት ራሳቸው ጠይቀው ራሳቸው የ”መለሱበት” ፅሁፍ ነው፡፡ ፀሐፊው ለሴቶች መቆርቆራቸው ያስመሰግናቸዋል፡፡መፅሐፍ ቅዱስን አንብበው ከሆነ የፃፉት፣ በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 2 ቁጥር…
Read 4454 times
Published in
ህብረተሰብ
ለጽሁፉ መሰናዳት ምክንያት የሆነኝ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ያለፈው ሳምንት ዕትም “ሴቶች ለምን አይቀድሱም?” በሚል ርዕስ በካሌብ ንጉሴ የቀረበው ጽሁፍ ነው፡፡ በጽሁፉ የቀረቡት ጥያቄዎች መልስ የሚያሻቸው ሆነው ስላገኘኋቸው ለጥያቄዎቹ የሚመጥን መልስ አጠናክሬአለሁ፡፡ የጥያቄው መሰረቱ የሴቶች የወር አበባ እንደመሆኑ የጋራ መግባባት ላይ…
Read 7756 times
Published in
ህብረተሰብ
አሸንዳ እስከ 16ኛው መቶ ክ.ዘመን በመላ ኢትዮጵያ ይከበር ነበርመቀሌ ስንደርስ የማለዳዋ ፀሐይ ከደመናው ጋር ግብግብ ገጥማለች፡፡ የመቀሌው አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፍያ ግን መደበኛ ተግባሩን እያከናወነ ነው፡፡ ከወትሮው በርከት ያሉ እንግዶቹን በማስተናገድ ተጠምዷል፡፡ እለቱ ደማቁ የአሸንዳ በአል የሚከበርበት…
Read 4469 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሀምሌ ወር በሳኡዲ አረቢያ በቤት ሰራተኛነት ተቀጥረው የሚሰሩ ሶስት ኢትዮጵያውያን በግድያ ወንጀልና የግድያ ሙከራ ፈፅመዋል በሚል ተወንጅለዋል፡፡ ይሄንን ተከትሎም አንድ የሳኡዲ ባለስልጣን፤ ኢትዮጵያውያን የቤት ሰራተኞች ወደ አገራቸው እንዳይመጡ መወሰኑን ተናግረዋል፡፡ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ለሥራ የሚጓዙ ኢትዮጵያውያን ከአገራቸው መንግስት የሚደረግላቸው…
Read 2614 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 24 August 2013 10:41
ከ40 ዓመት በፊት በደብረታቦር ከተማ የተነበቡ የዶ/ር ፈቃደ አዘዘ ጽሁፎች...
Written by Administrator
ሰሞኑን፣ ወደ ዝግጅት ክፍላችን አንድ በእድሜ ብዛት ንትብ ያለ ባለ 34 ገጽ መጽሔት መጣልን። ክፍለሀገር ከሚኖር፣ የእነ ፈቃደ አዘዘ የቀድሞ ተማሪ እጅ ከ40 ዓመት በላይ የቆየው ‹‹ቴዎድሮስ›› የተሰኘው ይኽ መጽሔት፣ ደብረታቦሩ ከተማ በሚገኘው፣‹‹ዳግማዊ ቴዎድሮስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት›› በ1964 ዓ.ም.…
Read 4033 times
Published in
ህብረተሰብ