ህብረተሰብ
“በነውሯ የምትኮራ ፍየል ናት!”“ነበር” የሚለው ቃል ቀለል ባለ መንገድ ሲታይ የአንድን ግለሰብ ያለፈ ታሪክ፣ ወይም የአንድን ድርጊት ትዝታ ለማስታወስ የምንጠቀምበት ቁጥብ መግለጫ ነው፡፡ “ነውር” የሚባለው ደግሞ አንድ ማህበረሰብ የሚነቅፈው፤ የሚጠየፈው፤ በመንቀፉና በመጠየፉም እንዳይደረግ የሚያወግዘው ድርጊት ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ የውሻ ሥጋ…
Read 2392 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሳምንት በዚሁ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ “በመዲናዋ ምስጢራዊ የወሲብ ገበያ ደርቷል” በሚል ርእስ በመታሰቢያ ካሳዬ የተጻፈውና በህብረተሰብ አምድ ላይ የተስተናገደው ጽሁፍ፣ ከሰሞኑ ከመጻሕፍት አዟሪዎች ደረት ላይ የማይጠፋውንና በማህበራዊ ድረ ገጾች ትኩስ መነጋገሪያ የሆነውን “ሮዛ” የተሰኘ መጽሀፍ አስታወሰኝ። ሁለቱም ጸሀፍት…
Read 46316 times
Published in
ህብረተሰብ
በሃዋሣ ላይ የትራፊክ አደጋ የደረሠበት የ”ኢትዮ-ምህዳር” ጋዜጠኛ ኤፍሬም በየነ፤ በአሁኑ ሠአት በኮሪያ ሆስፒታል ከፍተኛ የህክምና ክትትል እየተደረገለት ይገኛል፡፡ የህክምና ወጪው ከፍተኛ በመሆኑ የተነሳ ግን በጋዜጠኛው እና በቤተሠቡ እንዲሁም በቅርብ ወዳጆቹ ብቻ ሊሸፈን አልተቻለም፡፡ የሙያ አጋሮቹ ለህክምናው የሚያስፈልገው ገንዘብ እንዳይስተጓጐል በማሰብም…
Read 2017 times
Published in
ህብረተሰብ
ለረዥም ዓመታት በውትድርና ዓለም ውስጥ ነው የቆዩት፡፡ በጤና እክል ከወታደር ቤት ከተገለሉ በኋላ በግል ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው መስራት ጀመሩ፡፡ ነፃ ፕሬስ ሲጀመር በዋናነት ካቋቋሙት ሰዎች አንዱ ነኝ የሚሉት የ65 ዓመት አዛውንት በተለያዩ የግል ጋዜጣች ላይ ለ11 ዓመት እንደሰሩ ይናገራሉ፡፡ አዛውንቱ…
Read 2661 times
Published in
ህብረተሰብ
በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ትልቅ “የአየር ሰዓት” አግኝተው የመወያያ ርዕስ ጉዳይ ከሆኑት ውስጥ ስለ ፈጣሪ የተወራው ጊዜ ተወዳዳሪ ያለው አይመስለኝም፡፡ የሰው ልጅ ጥንታዊ ጽሑፎች በአብዛኛው የሚተርኳቸው ታሪካች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ፈጣሪን የመመለከት አንቀጾች የያዙ ናቸው፡፡ ከቻይና እስከ አሜሪካ @ከእንግሊዝ እስከ…
Read 6194 times
Published in
ህብረተሰብ
የጌራና የአስቦ፣ የአባ አቼ ዮኃንስ አፈታሪክ በመንዝ ጓሳ ኗሪዎች አንደበትመንዝ ጌራ ወረዳ ዋና ከተማው መሃል ሜዳ ነው። በመንዝ ጌራ የማህበረሰብ ጥብቅ ስፍራው መካከል አንድ ሎጅ ይገኛል፡፡ ሎጁ ከባህር ጠለል በላይ 3400 ሜትር ከፍታ ላይ ሲገኝ በጥብቅ ስፍራው ውስጥ ከባህር ጠለል…
Read 3981 times
Published in
ህብረተሰብ