ህብረተሰብ
በመንግስት ሹመኛ የተበደለና የመረረው፣ በእጁ የሰው ህይወት የጠፋበትና መደበቂያ ያጣ ገበሬ ወደ ጮቄ ያማትራል፡፡ “ዱር ቤቴ!” ብለው የሚመሽጉበት ጥንታዊ ደን ነው፡፡ ብርቅየነቱና ግርማ ሞገሱ ይማርካል፤ ብርዱ ግን አይጣል ነው፡፡ ቅዝቃዜው ከበጋ እስከ ክረምት አንድ በመሆኑ ደጋ መባል ያንሰዋል፡፡ ውርጭ ነው…
Read 4533 times
Published in
ህብረተሰብ
በመንግስት ሹመኛ የተበደለና የመረረው፣ በእጁ የሰው ህይወት የጠፋበትና መደበቂያ ያጣ ገበሬ ወደ ጮቄ ያማትራል፡፡ “ዱር ቤቴ!” ብለው የሚመሽጉበት ጥንታዊ ደን ነው፡፡ ብርቅየነቱና ግርማ ሞገሱ ይማርካል፤ ብርዱ ግን አይጣል ነው፡፡ ቅዝቃዜው ከበጋ እስከ ክረምት አንድ በመሆኑ ደጋ መባል ያንሰዋል፡፡ ውርጭ ነው…
Read 4059 times
Published in
ህብረተሰብ
“ልጆቼ ሆይ!... ከ182 ሚ. ፓውንድ ሃብቴ ሽራፊ ሳንቲም አላወርሳችሁም!” - ታዋቂው ሙዚቀኛ ስቲንግ“በፍጹም!” አለ ስቲንግ፡፡“በፍጹም አላደርገውም!... ይሄን ሁሉ ሃብትና ንብረቴን አውርሼ፣ በልጆቼ ላይ እንደመርግ የከበደ ጫና አላስቀምጥም!” በማለት እቅጩን ለጋዜጠኞች ተናገረ፡፡ ይህን የሰሙ የዓለማችን ታዋቂ ጋዜጦችና ድረ-ገጾችም፣ ያሳለፍነውን ሳምንት ነገሩን…
Read 3555 times
Published in
ህብረተሰብ
በአኗኗር ዘይቤያቸው የቱሪስት ቀልብ ማረፊያ ከሆኑ የሃገራችን ብሄር ብሄረሰቦች መካከል ሃመሮች ተጠቃሽ ናቸው፡፡ በደቡብ ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን በቆላማው አካባቢ የሚኖሩት ሃመሮች አርብቶ አደሮች መሆናቸው ይታወቃል፡፡ ፍየልና የቀንድ ከብቶች የኑሮአቸው መሰረቶች ናቸው፡፡ የምግብ ውጤቶቻቸውም ከእነዚሁ እንስሳት የሚገኙ ናቸው፡፡ “ወጠሌ” ደግሞ…
Read 1947 times
Published in
ህብረተሰብ
በቱሪስቶች በስፋት ከሚጎበኙ የሃገራችን ፓርኮች የማጎ ብሄራዊ ፓርክ አንዱ ነው፡፡ ፓርኩ በደቡብ ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን የሚገኝ ሲሆን ከአዲስ አበባ በ790 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ከምትገኘው የዞኑ ርዕሰ መዲና እንዲሁም በዞኑ የሚገኙ 16 ብሄረሰቦች መናኸሪያ ከሆነችው ጂንካ ከተማ በ34 ኪ.ሜ ርቀት…
Read 2594 times
Published in
ህብረተሰብ
በአርባ ምንጭ የአዞ እርባታ ጣቢያ ለጉብኝት ታድመናል፡፡ የጣቢያው አስጎብኚ ወ/ት ህይወት አሰፋ ትባላለች፡፡ ስለ አዞ አፈጣጠር ስታብራራ መስማት ያልፈለገን ሰው ሳይቀር በማራኪ አቀራረቧ እንዲያደምጣት ታስገድዳለች፡፡ አቀራረቧ እስከዛሬ በርካቶቻችን ስለ አዞ የምናውቀውን እውነታ አጥርቶ ትክክለኛ መረጃ እንድንይዝ የሚያደርግ ነው፡፡ ህይወት የተረከችውን…
Read 7766 times
Published in
ህብረተሰብ