ህብረተሰብ
ከኖርዌይ አባቷና ከኢትዮጵያዊት እናት የተወለደችው የ11 ዓመቷ ታዳጊ ዲና ማቴይውሰን፤ የኖርዌይ ታስካር ታለንት (የተሰጥኦ ውድድር) ሾው ተወዳዳሪ ነበረች፡፡ የ6ኛ ክፍል ተማሪዋ ዲና፤ በዳንስ ዘርፍ ነበር የተወዳደረችው፡፡ ከፍተኛ ፉክክር በነበረበት የኖርዌዩ ታለንት ሾው በአስደናቂ የዳንስ ችሎታዋ ታዳሚዋን እያስደመመች እስከ ግማሽ ፍፃሜ…
Read 4759 times
Published in
ህብረተሰብ
* ጥናቱ ለ15 ዓመታት በአራት አገራት ላይ የተካሄደ ነው* ያለ ዕድሜ ጋብቻ ላይ ያልተጠበቀ ውጤት ተገኝቷል * በህፃንነት የተጎዱ ልጆች ላይ የመሻሻል ሁኔታ ታይቷል* የትምህርት ጥራት ጉዳይ አሳሳቢ መሆኑን ጥናቱ ያመለክታል በኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ በአራት የተለያዩ አገራት ለ15 ዓመታት የተካሄደው ልጆች…
Read 2248 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…በትዳር አንደኛ ዓመት ባል ያወራል፣ ሚስት ታዳምጣለች፡፡ በትዳር ሁለተኛ ዓመት ላይ ሚስት ታወራለች ባል ያዳምጣል፡፡ በትዳር ሦስተኛ ዓመት ላይ ሁለቱም ያወራሉ ጎረቤትም ያዳምጣል፡፡ እናማ…‘ሁለቱም እያወሩ’ ጎረቤት የሚያዳምጥበት ዘመን ላይ ተደርሷል፡፡ ስሙኝማ…እንግዲህ ጥርም ገባ አይደል!… እንደ ድሮ ቢሆን “ጥር…
Read 3509 times
Published in
ህብረተሰብ
Monday, 05 January 2015 08:17
አሸናፊው “ነቄዎቹ የስድስት ኪሎ ልጆች” ድርሰት ወይ አለማወቅ ደጉ! (Ignorance Is Blessed!)
Written by Administrator
በዚህ “አሸናፊ” በተባለው ድርሰት መጨረሻ አካባቢ በተካተተው “የሞኝ አንግስ” ቤቶች ወሬ እኔንና አያሌ የጓደኞቼን ቤተሰቦች እጅግ አሳዝኗል። ዕውነታን መሠረት ባደረገም ይሁን በልብ ወለድ ትረካ ውስጥ ለሚጠቀስ የግለሰብ ስም አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ የግድ ነበር፣ ምክንያቱም ስሙ የጎደፈበት ግለሰብ ራሱን ይከላከል ዘንድ…
Read 3611 times
Published in
ህብረተሰብ
ዛሬ ሠለላ ወአሌ ወሠላም (ሰላም በእርሳቸው ላይ ይሁንና) የነቢዩ መሐመድ አንድ ሺህ አራት መቶ አርባ አራተኛው ልደት ወይም መውሊድ ነው፡፡ በአገራችን በኢትዮጵያና በመላው ዓለም በሚገኙ ቢሊዮን ህዝቦች ዘንድ ከፍ ባለ ቅድሥናና ንፅህና በተመላ ክብረ ድምቀት በአምልኮና በደስታ ተከብሮ ይውላል፡፡ በመላው…
Read 12353 times
Published in
ህብረተሰብ
ስነቃል (Oral literature) የሰው ልጅ ራሱን ከሚገልጥባቸው፣ ስሜቱን ከሚነግርባቸውና ማንነቱን ከሚቀርስባቸው ባህላዊ እሴቶች አንዱ ነው፡፡ በመሆኑም ማህበረሰብና ስነቃል ያላቸው ቁርኝት እጅጉን ጥብቅ ነው፡፡ ለዚህም ነው የአንድን ማህበረሰብ ባህላዊ እሴቶች ማጥናትና መረዳት ማህበረሰቡን ማወቅ ነው የሚባለው፡፡ አይነቱና መጠኑ ከማህበረሰብ ማህበረሰብ ቢለያይም…
Read 12551 times
Published in
ህብረተሰብ