ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
(ካለፈው የቀጠለ) ባለፈው ሳምንት በዚሁ ርዕስ ስለ አብቹ ማንነት፣ የት ተወልዶ የት እንዳደገ፣ ገና የ16 ዓመት ጉብል ሳለ ስለፈፀመው ተዓምራዊ ጀብዱ፣ በንጉሡና በራሶች ዘንድ ስጋት ሆኖ ስለመታየቱ፣ የጣሊያኖችንም ሆን የባንዳዎችን ቅስም እየሰበረ ወደፊት ስለመገስገሱ፣ ከማይጨው ሽንፈት በኋላም የሚወደውን አለቃውንና ጓደኛውን…
Rate this item
(2 votes)
አብቹ የ16 አመት ጉብል ነው፤ ግን ደግሞ የራስ ዳሽንን ያህል ግዙፍ ታሪክ ባለቤት፡፡ ግን ደግሞ ተንኮል፣ ግብዝነትና ቅናት በወለዱት ከንቱ አስተሳሰብ የሰናፍጭ ቅንጣት ያህል ቦታ ያልተሰጠው ምስኪን ጀግና! አብቹ በቼኮዝሎቫኪያዊው ጸሐፊ አዶልፍ ፓርለሳክ ብዕር በአጭሩ እንዲህ ይገለፃል፡፡አብቹ የተወለደው በ1912 ዓ.ም…
Rate this item
(4 votes)
“እውነተኛውን የክርስቶስ መንፈስ በሰራተኛው አመፅ ውስጥ ታገኙታላችሁ”መንፈስን በሚያነቃቁ ወይም ሰብዕናን በሚያበለፅጉ መፃህፍቱ ተጽእኖ መፍጠር እንደቻለ የሚነገርለት አሜሪካዊው ፀሐፊ ዋላስ ዲ.ዋትልስ ከሞተ ወደ አንድ ክ/ዘመን ገደማ አስቆጥሯል፡፡ መንፈስ አነቃቂ ሥራዎቹ ግን ዛሬም ድረስ በአድናቆት ይነበባሉ፡፡ ሥራዎቹ ለብዙዎቹ የዛሬው ዘመን የስኬት መፃሕፍት…
Sunday, 03 March 2013 00:00

የመቀሌ ጉዞ ማስታወሻ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ፊዚክስ ከግሪክ ፍልስፍና የመጣ ነው”የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጆኪም ሔርዚግ፤ ንግግር ፊዚክስን ከማውቀው በላይ እንዳውቀው ያደረገኝ ነው፡፡ እነሆ፡- “ዛሬ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ በርካታ የሥራ ባልደረቦቼን በማየቴ ደስታና ኩራት ይሰማኛል፡፡ ውድ ዶክተር ሙሉጌታ በቀለ፤ የኢትዮጵያ ፊዚክስ ባለሙያዎች ማህበር ሊቀመንበር፤ ውድ አቶ ገብሬ፤…
Rate this item
(0 votes)
ከሴባስቶፖል መድፍ እስከ ህዳሴ ሄሊኮፕተርበሚፅፏቸውና በየመድረኩ በሚያቀርቧቸው ንግግሮች ላይ በሚያነሱት አነጋጋሪ ሃሳብ የሚታወቁት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም፤ “የክህደት ቁልቁለት” በሚል ርእስ በ1996 ዓ.ም ባሳተሙት መፅሐፍ ውስጥ፤ አገራችን ኢትዮጵያ አልላቀቅ ስላላት ችግር፣ ምክንያቱና አዙሪቱ እንዲህ ፅፈዋል፡-“በ1860 አፄ ቴዎድሮስን ሊወጋ የመጣው በናፒየር የሚመራው…
Saturday, 23 February 2013 11:32

ውሃ የተጠማች የውሃ ማማ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“በውሃ ምክንያት የጤና ችግር መከሰቱን አልሰማንም” - ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣንበ1979 ዓ.ም በእቴጌ ጣይቱ ለመኖሪያነት የተመረጠችው አዲስ አበባ በምቹ የአየር ፀባይዋና በመልክአምድሯ አቀማመጥ የብዙዎችን ቀልብ መሳብ ጀመረች፡፡ ቀስ በቀስም የነዋሪዎቿ ብዛት እየጨመረ ሄደ፡፡ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች ይገኙ የነበሩት ምንጮች በየጊዜው ቁጥሩ…