ህብረተሰብ
የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር፤ የሚሰራቸውን ተግባራት ለማመልከት፤ ኢትዮጵያ በዓለም ቅርስነት ያስመዘገበቻቸውን ታሪካዊ ነገሮች ለማስተዋወቅ፤ ቱሪዝም ለልማት ያለውን ጠቀሜታ ለመግለጽ፤ በኢትዮጵያ የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን ለመጠቆም…አዘጋጅቶ ባሰራጨው በራሪ ወረቀት ላይ ከቀረቡ አስደማሚ መረጃዎች አንዱ፤ ኢትዮጵያ ከ2.8 ሚሊዮን ዓመት በፊት የእጅ መሣሪያ መጠቀም የተጀመረበት…
Read 1706 times
Published in
ህብረተሰብ
“የስዕል ብቻ ሳይሆን የሰዓሊያን ጉዳይ ያገባኛል ያለ ታላቅ ሰዓሊ” ለሎሬት አፈወርቅ ተክሌ አንደኛ ሙት ዓመት መታሰቢያ ረቡዕ ሚያዝያ 2 ቀን 2005 ዓ.ም በብሔራዊ ሙዚየም የሰዓሊው ሥራዎች ለእይታ ቀርበው፣ ለአራት ተከታታይ ቀናት በሕዝብ የተጎበኘ ሲሆን የስዕል ኤግዚቢሽኑ በተከፈተ ማግስት በቅርስ ጥበቃና…
Read 2778 times
Published in
ህብረተሰብ
በቃ ጦቢያ እንዲህ ሰልፍ አፍቃሪ ሆና ትቅር? እውነቴን እኮ ነው፣ ለትንሽ ትልቁ መሰለፍ የዕለት ተዕለት ተግባራችን እየሆነ መጥቷል፡፡ ነጋዴዎች ገዢ ሲሰለፍላቸው፣ የመንግስት ሰራተኞችም ባለጉዳይ ሲደረደርላቸው ደስታቸው ነው፡፡ ይብዛም ይነስም ሁላችንም ባለችን አቅም ማሰለፍ እንወዳለን፡፡ መንግስትም ግለሰብም፤ ዕድርም ጠበልም … ያሰልፉናል፡፡…
Read 2456 times
Published in
ህብረተሰብ
የመታሰቢያ እና በጐ አድራጐት ድርጅቶች የ85 ዓመታት ጉዞ ከመላው ዓለም በፊዚክስና ኬሚስትሪ፣ በሕክምናና በሥነ ፅሁፍ እንዲሁም በሰላም ዙርያ የላቀ አስተዋፅኦ ያደረጉ ሰዎች ተመርጠው የሚሸለሙበት የኖቤል በጐ አድራጐት ድርጅት በተመሰረተ በ10ኛ ዓመቱ በኢትዮጵያም ተቀራራቢ ዓላማ ያለው “መታሰቢያ ድርጅት” ተቋቁሟል፡፡ አፄ ምኒልክ…
Read 3824 times
Published in
ህብረተሰብ
ከሰባት መቶ ዓመታት በፊት “ዲግኔ፣ ቅምብርሼ ዞጋ” እና “ብሉላ” የሚባሉ የአካባቢው ባላባቶች አምላካቸውን ማስደሰት ፈለጉና ወተትና ስጋ ይገብሩለት ጀመር፡፡ ወተቱ የጊደር፣ ሥጋውም የበኩር (የመጀመሪያ) ልጅ እንዲሆን ወሰኑ፡፡ ተግባራዊም አደረጉት፡፡ የሚመለከው ዘንዶም “ጣጋ” ከሚባል ወንዝ እየመጣ ግብሩን በመቀበል የአካባቢውን ሕዝብ አንቀጥቅጦ…
Read 4900 times
Published in
ህብረተሰብ
“መብራት የሚቋረጠው በሀይል እጥረት አይደለም” ኤፕኮ በፕላስቲክ ፋብሪካ ውስጥ ለ11 ዓመታት እየሰሩ የሚገኙት አቶ ከበደ ይስማው፤ የኤሌክትሪክ ሀይል መቆራረጥ የፋብሪካውን ሥራ እያወከ መሆኑን ይናገራሉ፡፡ በወር ውስጥ መብራት የማይጠፋበትን ቀን ማስታወስ ይቀላል ያሉት አቶ ከበደ፤ በቅርጽ ሥራ ላይ እያሉ መብራት ሲቋረጥ…
Read 4137 times
Published in
ህብረተሰብ