ህብረተሰብ

Rate this item
(9 votes)
እንዴት ነው በጉዲፈቻ የተሰጠሽው?ታሪኩ እንግዲህ የሚጀምረው ገና የ5 ዓመት ህፃን እያለሁ ነው፡፡ እናቴ በኤችአይቪ ኤድስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች፡፡ አባታችን ደግሞ ታናሽ ወንድሜ ከተወለደ በኋላ ቤተሰቡን ጥሎ በመሄዱ ከዚያ በኋላ አይተነው አናውቅም፡፡ እናታችን ስትሞት አክስታችን ወደ አዲስ አበባ አመጣችን፡፡ ለ6…
Rate this item
(6 votes)
እሑድ፦ በዓለ ትንሣኤ ሲሆን ። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርሰቶስ ሦስት ሌሊት ሦስት መዓልት በከርሠ መቃብር አድሮ መነሳቱን የምናስታውስበትና የመስቀል መርገምነቱ ቀርቶ ትንሣኤነቱ የታወቀበት፤ ሙስና መቃብር የተሻረበት ትንሣኤያችንን በትንሣኤው ያረጋገጥንበት ዕለት ነው። ሰኞ፦ ፩ኛ ማዕዶት ይባላል። ማዕዶት ማለት (መሻገሪያ፣ መሻገር) ማለት…
Rate this item
(2 votes)
በደቡብ አፍሪካ፣ በየመን፣ በጣሊያን ከምስራቅና ከምዕራብ አቅጣጫዎች የምንሰማው መረጃና ዘገባ፣ ከደቡብም ከሰሜንም የምናየው የፎቶና የቪዲዮ መረጃ፣ የግርግርና የትርምስ ወሬ ሆኗል። ቀደም ሲል በሳዑዲ አረቢያና በደቡብ ሱዳን፣ ዘንድሮ ደግሞ በተለይ ሰሞኑን በደቡብ አፍሪካ፣ በየመን፣ እንዲሁም ከሊቢያ ወደ ጣሊያን በሚያሻግረው የሜዲትራኒያን ባሕር…
Rate this item
(0 votes)
በ1950ዎቹና 60ዎቹ ላይ አባ መልስ እጅጉና አባ ቼሬ አስረሴ የተባሉ የሀገር ሽማግሌዎች አራውጭኝ ቅዱስ ጊዮርጊስ በተባለው ቦታ ይኖሩ ነበር፡፡ አራውጭኝ ጊዮርጊስ የሚገኘው በደብረ ማርቆስ አውራጃ (በቀድሞው አጠራር) በደጀን ወረዳ፣ ከደጀን ከተማ ምሥራቃዊ ክፍል ወርዶ በሚገኘው ቆላማ ቦታ ላይ ነው፡፡ አባ…
Rate this item
(9 votes)
ከትንሣኤ በፊት ያለው ሳምንት ሰሙነ ሕማማት ይባላል፡፡ ይኸውም በነቢዩ ኢሳይያስ፤ “ነስአ ደዌነ ወፆረ ሕማምነ፤” በእውነት ደዌአችንን ተቀበለ፤ ሕማማችንም ተሸከመ፤ በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን። (ኢሳ.5፤34-36) ተብሎ በመንፈስ ቅዱስ ትንቢት የተነገረው ቃል ተፈጸመ፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ሳምንት ውስጥ ለድኅነት ዓለም…
Rate this item
(28 votes)
ሰሞኑን የወጣውን የዳንኤል ክብረት “እኛ የመጨረሻዎቹ እና ሌሎች” የተሰኘ መጽሐፍ አንብቤ ስጨርስ ነው ይህን ጽሑፍ ለመፃፍ የተነሳሁት፡፡ በዚህ መፅሐፍ ውስጥ የተለያዩ ወጐች ተካትተዋል። ከነዚህ ወጐች መካከልም በገፅ 133 የሚገኘው “እስከ ሰባት ትውልድ” የሚለው ይገኝበታል፡፡ ዳንኤል ክብረት በሌሎች መጽሐፍቱ የምናውቀው ትልቅ…