ህብረተሰብ
ጋዜጠኛ፣ ተርጓሚና ደራሲ ነው – ኤፍሬም እንዳለ። አለቀ። ከዚህ ውጪ ስለ እሱ ግላዊ ሕይወትና ማንነት፣ ጥረትና ልፋት በሕትመትና ብሮድካስት ሚዲያዎች ሲነገር ሰምቼ አላውቅም። የእሱም ፍላጎትም፣ ግድም አይመስለኝም፤ አደባባይ መውጣቱ። ደም ለመመለስ ቤቱን አቃጥሎ የሸፈተ ሰው፣ መልኩን አይደለም ጥላውን ሳያሳይ ጫካና…
Read 702 times
Published in
ህብረተሰብ
በቅድሚያ ከክርስቶስ ልደት በኋላ ለ2016 ዓመታት ለሰነበተችው የኢትዮጵያ ምድር Happy Solar Return በማለት ልጀምር፡፡ የተቀበልነውን አዲስ ዓመት ምን አይነት ሰው ሆነን እንኑረው? በምን አይነት የአስተሳሰብ ቀመር አንጓዘው? የሚሉት ጥያቄዎች በየአመቱ የሚመጡ የሀሳብ መዘውሮች ናቸው፡፡ ሆኖም እነዚህን ጥያቄዎች ለማስተናገድ በቅድሚያ አዕምሯችንን…
Read 615 times
Published in
ህብረተሰብ
በቅድሚያ ከክርስቶስ ልደት በኋላ ለ2016 ዓመታት ለሰነበተችው የኢትዮጵያ ምድር Happy Solar Return በማለት ልጀምር፡፡ የተቀበልነውን አዲስ ዓመት ምን አይነት ሰው ሆነን እንኑረው? በምን አይነት የአስተሳሰብ ቀመር አንጓዘው? የሚሉት ጥያቄዎች በየአመቱ የሚመጡ የሀሳብ መዘውሮች ናቸው፡፡ ሆኖም እነዚህን ጥያቄዎች ለማስተናገድ በቅድሚያ አዕምሯችንን…
Read 254 times
Published in
ህብረተሰብ
ምናልባት በድንገት ደርሶ ብስጭት የሚያደርግ ነገር አጋጥሟችሁ ያውቅ ይሆናል። ወይም ቢያንስ በሆነ አጋጣሚ አንዳች “የሚያስደነግጥ አልያም የሚያስደነግጥ” ነገር ትሰሙና ምንም እንኳ ጉዳዩ እናንተን በቀጥታ ባይመለከትም ግን የሁኔታው ተገቢ አለመሆን፤ አፍራሽነቱ፤ ከቅንነት በተቃራኒ መንገድ ታስቦ የሚደረግ መሆኑ ክፉኛ ይከነክናችኋል፡፡ በምንኖርበት ማህበራዊ…
Read 637 times
Published in
ህብረተሰብ
መቋሚያ የማህበረሰብ ልማት ድርጅት፣ በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ህጋዊ ሰውነት የተሰጠው፤ በአደገኛ እጾች ተጠቃሚነትና ሱሰኝነት ቅድመ መከላከልና የሱስ ህክምና ዙሪያ ከ15 ዓመታት በላይ የሰራ አገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅት ነው፡፡ራዕዩ፡- ከአደገኛ እፅ ተጠቃሚነትና ሱሰኝነት የፀዳ ባለራዕይ ትውልድ በአፍሪካ ላይ ተሰርቶና ተነስቶ…
Read 433 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዲሁ የሰው ልጆችን ሳያቸው ያሳዝኑኛል፡፡ሲራመዱ ሳያቸው፣ ሲስቁ፣ ሲዋሹ፣ ሲያልባቸው፣ ሲቆጡ፣ ሲያጠኑ፣ ሲያስቡ፣ ሲጎርሩ፣ ሲተኙ፣ ሲጓጉ፣ ሲመሩ፣ ሲያድኑ፣ ሲገሉ… እንዲሁ እንዲሁ ሲያደርጉ ሳያቸው ያሳዝኑኛል፡፡ ሁሉም ገፅ ላይ ተስፋ ይታየኛል፡፡ ሁልጊዜም ቢሆን ሊሞሉት ያልቻሉት የህይወት ጥያቄ እንዳለባቸው እያወቁ ነው፣ ጠዋት ከእንቅልፋቸው የሚነቁት፤…
Read 1024 times
Published in
ህብረተሰብ