ህብረተሰብ
‹‹ይህ የብዙ ሀገሮች ታሪክ ነው፤ የኃይለሥላሴዋ እና የመንግሥቱ ኃይለማርያምዋ ኢትዮጵያ፣ የዚያድባሬዋ እና የመንግሥት የለሽዋ ሶማሊያ፣ የሱዳን…፡፡ ይህ የብዙ ድርጅቶች ታሪክ ነው፤ የ UNICEF, UNHCR, ICRC, LIVING BIBLES INTERNATIONAL, ሕያው ተስፋ ሬዲዮ፣ ብርሃን መጽሔት፣ WORLD VISION INTERNATIONAL... ፡፡ ደግሞም የኢትዮጵያ ቤተ…
Read 1305 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 23 November 2024 00:00
“ልጆች የሚሉት አላቸው፤ እናዳምጣቸው!”
Written by በብርሃኑ በላቸው አሰፋ (የክቡር ልጆች መጽሐፍ ደራሲ)
ዓለም አቀፍ የልጆች ቀን ተከብሯል በመላው ዓለም ለ35ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ ነው ዓለም አቀፍ የልጆች ቀን - “ልጆች የሚሉት አላቸው፤ እናዳምጣቸው!” በሚል መሪ ቃል የተከበረው፡፡ በዓሉ በ1959 የልጆች መብቶች አዋጅ የፀደቀበት ፤ በኋላም በ1989 የልጆች መብቶች ኮንቬንሽን የፀደቀበትን ቀናት…
Read 926 times
Published in
ህብረተሰብ
ኪነ-ጥበባዊ የፈጠራ ሥራዎች አንዱ ተግባራቸው ያልታየውን የህይወት ገጻችንን ገልጦ ማሳየት ነው፡፡ ሰርካዊው የኑሮ ሩጫ ወደ ራሳችን እንዳናይ፤ እኛነታችንን በጥልቀት እንዳንመረምረውና እንዳናስተውለው ያዘናጋናል፡፡ በሁነኛ ከያኒ የተከኑ የፈጠራ ሥራዎች ታዲያ ከተፋታነውና ከዘነጋነው የገዛ እኛነታችን ጋር ዳግም እንድንገናኝ ድልድይ ይሆናሉ፡፡ በትናንትና እና በዛሬ…
Read 756 times
Published in
ህብረተሰብ
ሶፊያ የኮሌጅ ትምህርቷን አጠናቅቃ በአንድ የግል ድርጅት ውስጥ በአነስተኛ ደሞዝ ተቀጥራ ትሠራለች፡፡ ከተወለደችበት አካባቢ እርቃ ስለምትኖር ቤተሰቦቿንና አብሮ አደግ ጓደኞቿን የምታገኘው በማህበራዊ ሚዲያ አማካኝነት ነው፡፡ ሶፊያ ገና የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪ ከነበረችበት ጊዜ አንስቶ የማህበራዊ ሚዲያ አፍቃሪ ነበረች፡፡ ለዚህም የዳረጓት…
Read 1005 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለሚዛኗ እማማ እዚያ ማዶ መናፈሻው ውስጥ ጨበሬ ወጣቶች ‘ዛፍ ካልኾንን’ ብለው የሚጀነኑ ቁጥቋጦዎችን ጠጉር ያበጥራሉ፡፡ አጥሩ ላይ “ፈገግ በይ እንጂ.. አዎ እንደ…ሱ” እየተባባሉ ፎቶ የሚነሡ ወጣት ሴቶች ይታያሉ፡፡ እዚህ ማዶ የትኛው ባለሥልጣን እንደሚመጣ አልታወቀም፣ዝግትግት ያለ መንገድ አለ፡፡ የታጠቁ ወታደሮች ‘ውር…
Read 786 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፉት ሁለት ተከታታይ ጽሑፎቼ (አዲስ አድማስ ቅጽ 23 ቁጥር 1280 እና 1281) በታሪክ ዙሪያ አስተያየት ያቀረብኩኝ በመሆኑ የዚህ ጽሑፍ ትኩረት ታሪክና የአስተዳደር ሥርዓት አይሆኑም፡፡ ይህ ጽሑፍ ይበልጥ የሚያተኩረው በባህል ዙሪያ ነው፡፡ ባህልን አስመልክቶ ለመግለጥ የምሻው ደግሞ ስለ ባህል ምንነት ሳይሆን፤…
Read 1285 times
Published in
ህብረተሰብ
