ህብረተሰብ
የመጀመሪያው ቀንገና መጥቶ ከፊቱ ሲቀመጥ ነው አደጋ ውስጥ እየገባ እንደሆነ የተረዳው…ዶክተር ኤልያስ፡፡ የሳይካትሪስት ዶክተር ነው፡፡ ስራው የሰው ጭንቀት መስማት እና ጭንቀት ማስወገድ ነው፡፡ በቃ፡፡ ይህ ሰው ነፍስ የሌለው አይኑ እና የለበሰው ግዴለሽ ልብስ ግራ አጋብቶታል፡፡ ሌሎቹን ታካሚዎች እንዳያቸው ነበር ጭንቀታቸውን…
Read 816 times
Published in
ህብረተሰብ
“ይህንን የቀደሙ ሰዎችን አሻራ ለትውልድ ማቆየት መሰልጠን አይደለምን? ስለምን አብዛኛው ትኩረታችን የቁስ ሥልጣኔን መኮረጅ ላይ ተንጠለጠለ? ስለምንስ አባቶች ያወረሱንን እንኳን ማውረስ አቃተን? ስለምን እራሳችንን ቆርጠን ለመጣል፣ ከቀደመው ጋር ያለንን ትስስር ለመበጠስ እንታገላለን?” የሥነ ጽሑፍ ሽርሽር ላይ ነን፤ ‘’እኅቴ፣ ከየት ሀገር…
Read 808 times
Published in
ህብረተሰብ
(ክፍል-2)የጉዟችን መዳረሻ ከሆነችው ነጌሌ ቦረና ከተማ ስንደርስ ዘጠኝ ሠዓት ተኩል ሆኖ ነበር፡፡ ነጌሌ በገባንበት ጊዜ ስልክ አይሰራም ነበር፡፡ ምንም ኔትወርክ ስላልነበረ በተለይ በተንቀሳቃሽ ስልክ መገናኘት ፈፅሞ የማይቻል ነበር፡፡ ሁኔታው እንዳለ ቀጥሎ፣ ስልክ መስራት የጀመረው በነጋታው ከሰአት በኋላ ነው፡፡ በዚህም የተነሳ…
Read 1250 times
Published in
ህብረተሰብ
እንደ መግቢያ፨ በአጠቃላይ የሰው ልጅ የተፈጠረበትን፣ ሰው የኾነበትን ዓላማ በመዘንጋቱ ዓለምን የአውሬዎች መናኸሪያ አደረጋት። በየጊዜው ከሚከሰቱ ኹነቶች ከመማር ይልቅ እሱን በአዲስ መልክ ማስቀጠልን ተያይዞታል - የሰው ልጅ። ከቃቢል ሳንማር ወንድማችንን እንገድላለን፤ በሉጥ ሕዝቦች ሳንመከር ግብረ-ሰዶማዊነትን እንደ ሰብዓዊ መብት አሰብን፤ ከኢየሱስ…
Read 1098 times
Published in
ህብረተሰብ
“ቆንጆው ባለቅኔ”ባለፈው ‘ኖቬምበር’ ወር ጆርጅ ኢለየትን በዘከርንበት ጽሑፍ ‘አስቀያሚዋ ውብ ደራሲ’ ብለን ነበር፡፡ በዚህ ‘ዲሴምበር’ ወር ከተወለዱ ታዋቂና ዓዋቂ ሰዎች መካከል የሷን ተቃራኒ ላቀርብ ወድጃለሁ፡፡ ተቃራኒነታቸው በጾታ ብቻ ሳይኾን በቁንጅና መመዘኛ ነው፡፡ “ምናለ ቁንጅና ቢቀያየሩ” አንልም፤ ለምን? ቆንጆዋን ጆርጅ ኢለየትን…
Read 1761 times
Published in
ህብረተሰብ
ቀኑ ልክ እንደ ጥንታዊ መዝሙር፣ በንፋስ ውስጥ ተደብቆ እያፏጨ በአዲስ አበባ መንገዶች ላይ ተንደርድሮ ሄዶ የሚለጠፍ ይመስላል፡፡ እንግዳ የሆነ ቀን ነው፡፡ ጉልበት የሚፈትን ቀን፡፡ ሙሉ የስሜት ህዋስ ላይ ታሪክ ለመቸክቸክ የተበጀ ሚስጥራዊ ጡዘት…የሆነ ሳላውቀው አልፌው የመጣሁት የቀን ጀርባ ላይ ተለጥፎ…
Read 771 times
Published in
ህብረተሰብ
