ህብረተሰብ

Tuesday, 28 January 2025 19:58

እኔ ወይስ ሌላኛው እኔ?

Written by
Rate this item
(4 votes)
ይሄ ገጠመኝ መቼቱ አይታወቅም፡፡ ገጠመኙ የሆነ የተፈፀመ ነው፣ የት እና መቼ እንደተፈፀመ ግን አይታወቅም፡፡ ታሪኩ ተራ የሚመስል ገጠመኝ ነው፣ በልቦናዬ የፈጠረው ጥልቀት ግን መለኪያ የለውም፡፡ ታሪኩ አጭር ነው፣ የታሪኩን ዳና ግን ሁለንታውን በጠቅላላ ባስስ እንኳን የምደርስበት አይመስለኝም፡፡ ቀን ላይ የተፈጠረ…
Rate this item
(1 Vote)
ኢትዮጵያ በእስልምና ታሪክ ውስጥ ልዩ እና ወሳኝ ቦታ አላት። ከመካ ስደት ለሚሸሹ የጥንት ሙስሊሞች የመጀመሪያ መሸሸጊያ ቦታ በመባል የምትታወቀው ሀገሪቱ፣ ከእምነቱ አመጣጥ ጋር የተሳሰረ ነው። እ.ኤ.አ በ615፣ በነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የሕይወት ዘመን፣ አንዳንድ የቅርብ ጓደኞቻቸውን ጨምሮ የጥንት ሙስሊሞች ቡድን በአቢሲኒያ…
Rate this item
(0 votes)
የመጀመሪያው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ታትሞ ለንባብ የበቃው ታህሳስ 29 ቀን 1992 ዓ.ም ነበር - የዛሬ 25 ዓመት በዕለተ ቅዳሜ፡፡ ከዚያን ጊዜ አንስቶ ያለ አንድ ቅዳሜ በስተቀር ጋዜጣው ያልታተመበት ጊዜ የለም፡፡ ያም ቢሆን የተከሰተው በ97 ምርጫ ማግስት በተፈጠረው ፖለቲካዊ ቀውስ ሳቢያ…
Rate this item
(1 Vote)
አርቲስት ተስፋዬ ማሞ ሁለገብ የኪነጥበብ ሰው ነው፡፡ በማስታወቂያ ሥራዎቹ ይታወቃል፡፡ ደራሲና የፊልም ባለሙያም ነው፡፡ የሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅም ነው፤ ተስፋዬ ማሞ፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ 25ኛ ዓመትን አስመልክተን ቃለምልልስ አድርገንለታል፡፡ ከአዲስ አድማስ ጋር እንዴት እንደተገናኘና እንደተዋወቀ ያወጋናል፡፡ ጋዜጣው ብዙ ዋጋ እንደተከፈለበትም ይናገራል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
አንድን ጉዳይ ስትጀምር አዲስ ብትለው አይገርምም፡፡ በፊት ለፊትም እንደሚታወቅ በቅርብ የተገኘ ነገር አዲስ ነውና ሰውም አባባልህን ይጋራል፣ አዲስ ይልልሃል፡፡ አድሮም ከርሞም አዲስ የሆነን ነገር ማሰብ ግን ምናልባትም ለእንደ እነ አሰፋ ጎሣዬና ነቢይ መኮንን ዓይነት ሰዎች የተሠጠ የብቻ ጸጋ ይመስላል፡፡ እንዴት…
Rate this item
(2 votes)
“ጋዜጣ ስፍር ቁጥር ከሌለው ወርቅ የሚበልጥ ትልቅ የህዝብ ሀብት ነው (The newspaper is a greater treasure to the people than uncounted millions of gold)።” ለዘመናት እንደ ጥቅስ ሲነገር የኖረዉ ይህ አባባል፣ ጋዜጦች ለአንድ ማህበረሰብ ያላቸዉን ዘርፈ ብዙ ጥቅም ፍንትዉ አድርጎ…
Page 7 of 285