ህብረተሰብ

Tuesday, 11 March 2025 00:00

“አካታች”

Written by
Rate this item
(2 votes)
የቫላንታይን ዴይ የዋለበት አርብ እለት ላይ ከቤት ስወጣ እንቅልፍ ላይ ነበረች፡፡ ረፋዱ ላይ ቢሮዋ ስትገባ ደውላልኝ “የጓደኛህን ፖስት አየኸው ?” ስትለኝ...ቀኑ በነገር ለመጀመሩ ፊሽካ እንደተነፋ ገባኝ፡፡ ህይወት እምሻዉ እራሷ የፈረምችበትን ሦስት መጻሕፍት በተለያዩ ጊዚያት በስጦታ ሰጥቻታለሁ፡፡ የስራዎችዋ አድናቂና የፌስቡክ ገጽዋ…
Rate this item
(0 votes)
አሸናፊዎች በአሜሪካ በሚካሄደው ዓለማቀፍ የሮቦቲክስ ውድድር ላይ ይሳተፋሉ 3ኛው ዙር የአፍሪካን ሮቦቲክስ ሻምፒየንሺፕ ውድድር ከመጋቢት 4 እስከ 6 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም እንደሚካሄድ ኢትዮ ሮቦቲክስ አስታወቀ፡፡ ከፊታችን ሐሙስ ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚካሄደው በዚህ ውድድር የመጀመሪያ ደረጃ፤…
Rate this item
(1 Vote)
“--ግላዊ ማንነታችንን ትተን ማኅበረሰቡ እንድንሆን የሚጠብቅብንን ማንነት ስናሳድድና እሱኑ ስንተውን ከእውነተኛውእኛነታችን ጋር እንተላለፋለን። አስቀድሞ ከተሰራው ቅርጽ ጋር እንድንገጥም ሲባል ራሳችንን በራሳችን ከርክመን ከርክመን ሌላሆነን እናርፈዋለን። ለመመሳሰል ስንል ልዩነታችንን በህዝብ ቀለም እንደልዛለን።--” ፍልስፍና ከሚመረምራቸው ዋነኛ ጉዳዮቹ መካከል የሰው ልጅ መነሻ ከየት…
Rate this item
(1 Vote)
"እድሜ የሰጠው አያየው የለም! " ይባላል። እንዲህ መባሉ በሁለትና ከዚያ በላይ ጊዜዎች[ ዘመናት ፣ ወቅቶች ፣ ሁኔታዎች ፣ አጋጣሚዎችና ክስተቶች... ወዘተ] ተገኝቶ ፣ ለውጡን ፣ ዕድገቱን ፣ ልማቱን ጥፋቱን አይቶ፣ "ድሮ በእኛ ጊዜ... " እያለ ለሚተዝት ፣ አላፊውን ወይም የደረሰበትን…
Rate this item
(1 Vote)
(“የደጋ ሰው” በተሰኘው አልበም ውስጥ ባለው “ፖስተኛው” ዘፈን መነሻነት የተጻፈ ምናባዊ የግል እይታ) ፖስተኛ ነኝ! ዕድሜ ዘመኔን ከቆላ ደጋ፣ ከደጋ ቆላ እያልኩኝ ከናፋቂ ለተናፋቂ፣ ከአፍቃሪ ለተፈቃሪ፣ ከዘመድ ለዘመድ፣ ከወዳጅ ለወዳጅ፤ ጦማር ሳመላልስ ዕድሜዬን የፈጀሁ። በዚህም ውለታና ሙገሳን ከሰዎች፣ የጽድቅ ቦታንም…
Rate this item
(0 votes)
መንገድ ዓይንህ አፈር አይባልም ደርሶ፣የወሰደውን ሰው ያመጣል መልሶ፡፡ይወስዳል መንገድ፣ ያመጣል መንገድ አንድ የሚጠላ አንድ የሚወደድ….ስለ መንገድ የተቋጠሩ ስንኞች፣ የተነገሩ ምሣሌያዊ አነጋገሮች፣ የተንቆረቆሩ ዘፈኖች በርከት ያሉ ናቸው፡፡ መንገድ ከአገር ልጅ…ም ይባላል፡፡ ስለ መንገድ የተነገረው፣ የተቀነቀነውና የተዘፈነውን ለመስኩ ባለሙያዎች ትተን ወደ ዛሬው…
Page 4 of 285