ህብረተሰብ
የቫላንታይን ዴይ የዋለበት አርብ እለት ላይ ከቤት ስወጣ እንቅልፍ ላይ ነበረች፡፡ ረፋዱ ላይ ቢሮዋ ስትገባ ደውላልኝ “የጓደኛህን ፖስት አየኸው ?” ስትለኝ...ቀኑ በነገር ለመጀመሩ ፊሽካ እንደተነፋ ገባኝ፡፡ ህይወት እምሻዉ እራሷ የፈረምችበትን ሦስት መጻሕፍት በተለያዩ ጊዚያት በስጦታ ሰጥቻታለሁ፡፡ የስራዎችዋ አድናቂና የፌስቡክ ገጽዋ…
Read 993 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 08 March 2025 00:00
3ኛው የአፍሪካን ሮቦቲክስ ሻምፒየንሺፕ ውድድር ከሐሙስ ጀምሮ በሳይንስ ሙዚየም ይካሄዳል
Written by Administrator
አሸናፊዎች በአሜሪካ በሚካሄደው ዓለማቀፍ የሮቦቲክስ ውድድር ላይ ይሳተፋሉ 3ኛው ዙር የአፍሪካን ሮቦቲክስ ሻምፒየንሺፕ ውድድር ከመጋቢት 4 እስከ 6 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም እንደሚካሄድ ኢትዮ ሮቦቲክስ አስታወቀ፡፡ ከፊታችን ሐሙስ ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚካሄደው በዚህ ውድድር የመጀመሪያ ደረጃ፤…
Read 642 times
Published in
ህብረተሰብ
“--ግላዊ ማንነታችንን ትተን ማኅበረሰቡ እንድንሆን የሚጠብቅብንን ማንነት ስናሳድድና እሱኑ ስንተውን ከእውነተኛውእኛነታችን ጋር እንተላለፋለን። አስቀድሞ ከተሰራው ቅርጽ ጋር እንድንገጥም ሲባል ራሳችንን በራሳችን ከርክመን ከርክመን ሌላሆነን እናርፈዋለን። ለመመሳሰል ስንል ልዩነታችንን በህዝብ ቀለም እንደልዛለን።--” ፍልስፍና ከሚመረምራቸው ዋነኛ ጉዳዮቹ መካከል የሰው ልጅ መነሻ ከየት…
Read 1103 times
Published in
ህብረተሰብ
"እድሜ የሰጠው አያየው የለም! " ይባላል። እንዲህ መባሉ በሁለትና ከዚያ በላይ ጊዜዎች[ ዘመናት ፣ ወቅቶች ፣ ሁኔታዎች ፣ አጋጣሚዎችና ክስተቶች... ወዘተ] ተገኝቶ ፣ ለውጡን ፣ ዕድገቱን ፣ ልማቱን ጥፋቱን አይቶ፣ "ድሮ በእኛ ጊዜ... " እያለ ለሚተዝት ፣ አላፊውን ወይም የደረሰበትን…
Read 907 times
Published in
ህብረተሰብ
(“የደጋ ሰው” በተሰኘው አልበም ውስጥ ባለው “ፖስተኛው” ዘፈን መነሻነት የተጻፈ ምናባዊ የግል እይታ) ፖስተኛ ነኝ! ዕድሜ ዘመኔን ከቆላ ደጋ፣ ከደጋ ቆላ እያልኩኝ ከናፋቂ ለተናፋቂ፣ ከአፍቃሪ ለተፈቃሪ፣ ከዘመድ ለዘመድ፣ ከወዳጅ ለወዳጅ፤ ጦማር ሳመላልስ ዕድሜዬን የፈጀሁ። በዚህም ውለታና ሙገሳን ከሰዎች፣ የጽድቅ ቦታንም…
Read 859 times
Published in
ህብረተሰብ
መንገድ ዓይንህ አፈር አይባልም ደርሶ፣የወሰደውን ሰው ያመጣል መልሶ፡፡ይወስዳል መንገድ፣ ያመጣል መንገድ አንድ የሚጠላ አንድ የሚወደድ….ስለ መንገድ የተቋጠሩ ስንኞች፣ የተነገሩ ምሣሌያዊ አነጋገሮች፣ የተንቆረቆሩ ዘፈኖች በርከት ያሉ ናቸው፡፡ መንገድ ከአገር ልጅ…ም ይባላል፡፡ ስለ መንገድ የተነገረው፣ የተቀነቀነውና የተዘፈነውን ለመስኩ ባለሙያዎች ትተን ወደ ዛሬው…
Read 695 times
Published in
ህብረተሰብ
