ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
የ2017 ዓ.ም አምስቱ የጳጉሜ ቀናት ስያሜዎችንና የአከባበር ሁኔታን አስመልክቶ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶ/ር ለገሰ ቱሉ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፤ የጳጉሜ ቀናት መታሰብ ዜጎች ለአዲስ ዓመት የግላቸውን መሻት እውን ለማድረግ ሲያቅዱ የመንግስት መነሳሳቶች፣ እቅድና አቅጣጫዎችን በእቅዳቸው ውስጥ እንዲያካትቱ ግንዛቤ…
Monday, 18 August 2025 16:21

ቡሄ - ነገ!!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ቡሄ - ነገ!! የቡሄ በዓል መከበር የጀመረው ኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ መለኮቱን በደብረ ታቦር ተራራ ከመገለጡ ጋር ተያይዞ እንደሆነ ይታመናል፡፡ ከዚህ ክስተት ጀምሮ ሙልሙል መስጠት፣ ችቦ ማብራትና ጅራፍ ማጮኽ የበዓሉ ትውፊታዊ መገለጫዎች ሆነው ዛሬን ደርሰዋል፡፡ ቡሄና የሙልሙል ስጦታ በቡሄ በዓል አከባበር…
Rate this item
(2 votes)
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም በማራኪ ግቢ የሚገኘውን የፊልም ትምህርት ክፍል አዳራሽ "ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ ሲኒማ አዳራሽ" ብሎ ሰይሟል። የአማራ ሚዲያ ኮሙኒኬሽን ይህን ምክንያት በማድረግ የፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማን ሥራዎችና ማንነት የሚያስቃኝ ዘገባ አስነብቧል፡፡ ከመጠነኛ አርትኦት ጋር እንደሚከተለው…
Rate this item
(1 Vote)
• በአፍሪካ ብቸኛው ተወዳዳሪያቸው፣ ኔልሰን ማንዴላ ናቸው 1- ግንቦት 20 ቀን 1946 ዓ.ም ከሐዋርድ ዩኒቨርሲቲ በሕግ የክብር ዶክተሬት ድግሪ 2- ግንቦት 25 ቀን 1946 ዓ.ም ከኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ በሕግ 3- ግንቦት 28 ቀን 1946 ዓ.ም ከሞንትሪያል ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክተሬት 4- ግንቦት…
Rate this item
(0 votes)
[ብታነቡት ደስ ይለኛል-በኤሊያስ ተክለወልድ] ጋዜጠኛውን ፍለጋ፦ የሙያ ክብርና ነገን የመገንባት ትግል... አንባቢ ሆይ! እጅግ ልብ በሚሰብረው እይታ ልጀምር። በሀገራችን ኢትዮጵያ፣ ለሀገራቸውና ለህዝባቸው ሲሉ የደከሙ፣ በብዕራቸውና በካሜራቸው ዓለምን ያሳዩ ጋዜጠኞች ለጤና መድህን እንኳን ሲለምኑ ማየት ከምንም በላይ ያማል። ይህ ደግሞ ለነገም…
Rate this item
(2 votes)
ከቤተሰብ ፣ ከዘመድ ብሎም ከጎረቤት አንድ ሰው ከዚህ ዓለም ድካም ሲያርፍ፣ ሽኝቱና የቀብር ስነ-ስርዓቱ ምን መምሰል አለበት? የሚለው በየአካባቢው የተለያየ አይነት መልክ አለው። በመዲናዋ እየተዘወተረ የመጣው የቀብር ስነ-ስርዓት ግን ኪስን የሚያራቁት ከመሆኑም በላይ “ሰርግ እና ሞት አንድ ነው” የሚለውን ብሂል…
Page 2 of 285