ህብረተሰብ
#በዘመናዊ የጉራጌ ታሪክ የቀቤና ቸሀ የፖለቲካ እንቅስቃሴ በመጀመሪያ የሚጠቀስ ገድል ነው ። ቀቤና በ1850ዎቹ በወልቅጤና በቸሀ መካከል “ ዘናበነር ” በሚባል ቀበሌ ከሰፈረ በኋላ ለቀበሌው የራሱን ስም የሰጠው አንድ የሀዲያ ማኅበረሰብ ነው። #በ1860ዎቹ የቀቤናው ኢማም ሀሰን ኢንጃሞና የቸሀው ኢማም ኡመር…
Read 670 times
Published in
ህብረተሰብ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ እንዳስታወቀው፤ በመዲናዋ በሩብ ዓመቱ 3 ሺ 32 ፍቺ ተመዝግቧል፡፡ ኤጀንሲው ይህን ያህል ፍቺ የተመዘገበው በተጠቀሰው ጊዜ ጋብቻ ከፈጸሙ 10 ሺ 696 ጥንዶች መካከል መሆኑን ገልጿል። በመዲናዋ በሦስት ወራት ጊዜ ውስጥ የተመዘገበው…
Read 934 times
Published in
ህብረተሰብ
ፊኒክስ በጥንታዊ ግሪክ አፈታሪክ የሚገኝ ወፍ ሲሆን፣ በውበቱ እና ከሁሉም በላይ በዘላለማዊ የህይወት ዑደቱ የሚታወቅ ነው። ይህ የሚያብረቀርቅ ወፍ በተወሰነ የጊዜ ርዝማኔ መጨረሻ ላይ ራሱን በእሳት አቃጥሎ አመድ ሆኖ፣ ከዚያም እንደገና በወጣትነት እና በታደሰ ጉልበት ከአመዱ ተነስቶ አዲስ ህይወት እንደሚጀምር…
Read 775 times
Published in
ህብረተሰብ
አዳብና በክስታኔ ዓለም አቀፍ ወጣቶች ማኀበር እና አክራሚ የሴቶች በጎ አድራጎት ማህበር በጥምረት በፌስቲቫል ደረጃ በአዲስ አበባ ወዳጅነት ፓርክ በዛሬው እለት ተከብሯል፡፡ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አዳብና በአዲስ አበባ የተከበረ ሲሆን፤ ቀደም ብሎ መስከረም 24 ቀን 2018 ዓ.ም በጉራጌ ዞን በኬላ…
Read 917 times
Published in
ህብረተሰብ
ሩሲያ ቤተሰቦች ልጆች እንዲወልዱ እያበረታታች ሲሆን፤ ለዚህም ሦስት ወይም ከዚያ በላይ ልጆች ለሚወልዱ ቤተሰቦች ብዙ ጥቅማጥቅሞችን አቅርባለች፡፡ ጥቅማጥቅሞቹ የሚከተሉትን ይጨምራሉ፡- • እስከ 1 ሚሊዮን ሩብልስ የሚደርስ የገንዘብ ጉርሻ • መኖሪያ ቤት መገንቢያ መሬት • ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎትና የት/ቤት ምገባ ለልጆች…
Read 561 times
Published in
ህብረተሰብ
በሀገረ ስኮትላንድ የሀበሻ ምግብ ቤት የከፈተችው ወይዘሮ ሙና፤ የኢትጵያን ምግቦች በማስተዋወቅ ዝናን አትርፋለች፡፡ በራሷ ሼፍ ሙና የተመሰረተው ምግብ ቤቱ በሀገራችን በብዛት የተለመደውና የኢትዮጵያውያን መለያ የሆነው በየአይነቱ፣ ጥብስ፣ ክትፎ፣ ዶሮ ወጥ፣ ጥሬ ስጋ፣ ዱለትና ሽሮ የመሳሰሉ ምግቦች የሚገኝበት ሬስቶራንት ነው፡፡ ከኢትዮጵያ…
Read 1746 times
Published in
ህብረተሰብ

