ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
በኦሮሚያ ክልል ወለንኮሚ መንደር በገበሬ ቤተሰብ ውስጥ ያደጉትና የእናታቸው የትምህርት ፍላጎት መሠረት ሆኗቸው እዚህ ደረጃ የደረሱት ፕሮፌሰር ገቢሳ እጄታ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስማቸው በጉልህ የሚጠቀስ ታላቅ ሳይንቲስት ናቸው። መደበኛ ትምህርታቸውን በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ካጠናቀቁ በኋላ፣ በአሜሪካው ፑርዱ ዩኒቨርሲቲ በዕፅዋት ዘረ-መል (Plant…
Rate this item
(0 votes)
በአፍሪካ አህጉር ውስጥ ሚሊየነሮች እንዴት እንደተሰራጩ አስበው ያውቃሉ? የቅርብ ጊዜው የ"Henley & Partners" መረጃ እንደሚያመለክተው ደቡብ አፍሪካ ከአህጉሪቱ ባለጸጎች መካከል ሲሶ የሚሆነውን በመያዝ ቀዳሚውን ስፍራ ስትይዝ፣ ግብፅና ሞሮኮ በደረጃው በቅርብ ርቀት ይከተላሉ። የአፍሪካ አገራት በሚሊየነሮች ብዛት (በሺዎች) እንደሚከተለው ተቀምጠዋል፦ ደቡብ…
Rate this item
(0 votes)
ዓረብኛ: لَبَّيْكَ ٱللَّٰهُمَّ لَبَّيْكَ، لَبَّيْكَ لَا شَرِيكَ لَكَ لَبَّيْكَ، إِنَّ ٱلْحَمْدَ وَٱلنِّعْمَةَ لَكَ وَٱلْمُلْكَ، لَا شَرِيكَ لَكَ ለበይክ አላሁመ ለበይክ፣ ለበይክ ላ ሸሪከ ለክ ለበይክ፣ እነልሐምዳ ወኒዕመታ ለከ ወልሙልክ ላ ሸሪከ ለክ Translation: "Here I am, O Allah, here I…
Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ለውጥን በአብዮት መንገድ ለመምራት የተደረጉ የቆዩ ጥረቶች፣ የህዝብ ተሳትፎና ተጠቃሚነት የጎደላቸው በመሆኑ ህዝባዊ ቅሬታዎችን በዘላቂነት መፍታት አለመቻላቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር እንደሻው ጣሰው ገለጹ። ባለፉት 60 እና 70 ዓመታት የነበሩ የፖለቲካ ኃይሎች በማርክሲስት አስተሳሰቦች…
Rate this item
(0 votes)
የቀድሞው የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ፣ የኤርትራን 35ኛ ዓመት የነጻነት በዓል አስመልክቶ ባስተላለፉት መልእክት፣ በፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አስተዳደር ላይ የሰላ ትችት ሰንዝረዋል። ታላቁ የኤርትራ ህዝብ ለነጻነቱ የከፈለውን መስዋዕትነትና ጽናት ያደነቁት አንጋፋው ዲፕሎማት፣ በሌላ በኩል ግን ዜጎቹን…
Rate this item
(0 votes)
የፌዴራል ዳኞች አሥተዳደር ጉባኤ፣ በፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የውርስ ችሎት ተመድበው ሲሰሩ የነበሩትን ረዳት ዳኛ ታምሩ አያሌውን "ከባድ የስነ ምግባር ጥሠት" ፈጽመዋል በማለት ከዳኝነት ሥራቸው አሰናብቷል። ረዳት ዳኛው በእጃቸው ላይ ከነበረ የውርስ መዝገብ ጋር በተያያዘ ከተከራካሪ…
Page 1 of 286