ህብረተሰብ
ግራር፣ የጠቢባን መናኸሪያ ከተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) – አሽበርግ ፕሮግራም ጋር በመተባበር፣ “ሠዓሊትን ፍለጋ የተሰኘ ሴት ሠዓሊያንን ማብቃት ላይ ያተኮረ ፕሮጀክት በይፋ አስጀምሯል። ይህ ፕሮጀክት ሁሉን አቀፍ የሴት የሥነ ጥበብ ሙያተኞችን ብራንዳቸውንና የዲጂታል ሰብዕና ከማጎልበት ባሻገር ሚዛናዊ…
Read 385 times
Published in
ህብረተሰብ
ፍራንሲስ ቤከን ነው እንዲህ ያለው….…”ከደራሲዎች ሁሉ፤ የበለጠው ደራሲ ጊዜ ነው።”ጊዜ እያመጣ የሚወስደው፣ እየፈጠረ የሚገድለው፣ እየገነባ የሚያፈርሰው፣ እያቆነጀ የሚከላው፣ እየሰጠ የሚነፍገው…ብዙ ነው። የጊዜ ትርክት አያልቅም፤ ስለጠላኸው የምታቋርጠው፣ ስለወደድከው “ቢስ-ይደገም” የምትለው አይደለም። የትናንቱን ለዛሬ፣ የዛሬውን ለነገ ለማለት ቃል-ኪዳን አላሰረም። የጊዜ ወንዙን ለተፈናጠጠ…
Read 1116 times
Published in
ህብረተሰብ
ከወራት በፊት አንድ ወዳጄ ዘመዶቹን ጥየቃ ከአዲስ አበባ ወደ ትውልድ ቀዬው ይገሰግሳል፡፡ ከዘመዶቹ መካከል አንዱ በኑሮው ጎስቆል ያለ ነበርና፣ ከናፍቆት ሰላምታው በተጨማሪ የሚበላውንም የሚለብሰውንም ይዞለት ይሄዳል፡፡ ይህ ወዳጄ ባበረከተው ሥጦታ ከገበሬው አክብሮትና ምርቃት ተቀብሎ፣ የሆድ የሆዳቸውንም እየተጨዋወቱ ሳለ፣ “እኔ ምልህ!…
Read 662 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአፄ ቴዎድሮስ በመቀጠል የነገሡት አፄ ዮሐንስ ከውስጥም ከውጭም በተጋረጡባቸው ፈተናዎች ተወጥረው ሁኔታዎች በየቀኑ በየሰዓቱ በየደቂቃው እየተቀያየሩ፣ ከውስጥ የአስተዳደር ችግር ከውጭ የሀገርን ህልውና የሚፈትን፣ ኃይማኖትን የሚያረክስ ባህል የሚበርዝ ወራሪ ሲያስጨንቃቸው፣ ከስልጣናቸውና ከህይወታቸው በላይ ለሚወዷት ሀገራቸው ክብርና ሉኣላዊነት ሲሉ ህይወታቸውን ለመክፈል ተገደዱ።…
Read 640 times
Published in
ህብረተሰብ
“--ሌላው የአብዮቱ ትልቁ ‘ውጤት’ ደግሞ በተለይ አዲስ አይነት ማህበራዊ ስርዓትና ግንኙነት እንዲፈጠር ማስቻሉ ነው፡፡ይህአዲሱ ማህበረ-ፖለቲካዊ ስርዓት በተለይ ከ1983 ዓ.ም ጀምሮ ዘውግን (ethnicity) መሰረት ያደረገ የፖለቲካ አደረጃጀት ያዋቀረሲሆን፤ ይህም በ66ቱ አብዮት ከፍተኛ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች መካከል ዋነኛው ተተግባሪ ለመሆን ችሏል፡፡--”የ1966ቱ የየካቲት…
Read 927 times
Published in
ህብረተሰብ
ስብሃት በሞት ወሸባ ከተቀነበበ አስራ ሁለት ዓመታትተቆጠሩ……. …… የካቲት 12 ቀን 2004 ዓ.ም።አንዳንዴ……. ……….. ሞት ጉዝጓዝ ነው ይሆን? በጉዞ የታከተ አካል የሚያሳርፉበት? መባተል፣መወዝወዝ፣ መናወዝ… የሚያበቃበት?..... አንዳንዴ የጫካ ነዋሪዎቹ ፍጥርጥር፣ እንደየ ተፈጥሮ ህግጋቱ ሲከናወን እመለከታለሁ። አዳኝ፤ “አብላኝ!” አብላኝ! የሚልበቱ፤ ታዳኝ “አውጣኝ!…
Read 977 times
Published in
ህብረተሰብ