ህብረተሰብ
የምድር ቃላት በአንድ ላይ ቢያብሩ በማይተረጉሙት፣ የሀሳብ ጥልቀት በማይደርስበት፣ ጥበብህ የማየውንም ሆነ የማላየውን አለማት የፈጠርክ ፈጣሪ ሆይ እባክህን ሁለንታን በሚገዛው ሚስጥራዊ መንፈስህ ውስጥ ሆነህ አንድ ጊዜ አድምጠኝ፤ ማንነትህን ልፈልግ ሀሳቤን ልዘረጋው ነው፡፡ መልስን አድና እውነትን ልትኖር በፈቀደችው ነፍሴ… እንዲህ አድርገህ…
Read 1269 times
Published in
ህብረተሰብ
“…ከመሰላሉ ማውረድ አለባቸው የሚላቸውን ሰዎች ዝንተ አለማቸውን ስማቸውን እንደ ተራራ ሲቆለል የኖረ ነው” የሚል የፅሁፍ መግቢያ ያደረገውን… የፅሁፉም ርእስ … “ደራሲ ብሎ ጠቢብ አይታየኝም” … የሚል ነበር፡፡ በእኔ በኩል ፀሃፊ ከመግቢያውም መስተካከል አለበት እላለሁ፡፡ ለዚህም የማነሳው ሃሳብ እነዚህ ሰዎች… ወደ…
Read 1462 times
Published in
ህብረተሰብ
ቆሜ መንገዱን ስቃኝ፥ድንገት ስሜት ቢደቃኝ፥ዓይኔን ገልጬ አየሁት፥ ጊዜ ጃርትን ይመስላል፥ሲኼድ በአውራ ጎዳናው፥ገላው እሾህ ይጥላል።መቼ ነው ይኼን ግጥም የጻፍኩት? ለምንስ ዛሬ ደገምኩት? የተሻሻለ ነገር ስለሌለ መሆን አለበት። የ”ነበር” ስሜቶችን በ “ነው”ካገኘናቸው፣ብሎም ወደ “ይሆናል” ካሻገርናቸው መኖር ብላሽ። ‘Every end is a new…
Read 1056 times
Published in
ህብረተሰብ
”--ጦርነት መፍትሄ አይኾንም፤ ከትናንት እንማር፤ ችግሮችን በውይይት እንፍታ፤ በሀገራችን ሰሜናዊ ክፍል ለሁለት ዓመታት የተካሄደው ጦርነት ካደረሰብን ዘርፈ ብዙ ችግሮች ገና በቅጡ እንኳ ባላገገምንበት በዚህ ወቅት፣ ዳግም ወደ ሌላ መጠነ ሰፊ የእርስ በርስ ግጭት መግባት፣ በሕዝባችን ላይ የሚያደርሰው ማኀበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ስነ…
Read 988 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 12 August 2023 00:00
የቁጫ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፤ በመንግሥት አመራሮች በተቀሰቀሰ ግጭት ተፈጸመ ያለውን ጥፋትና ውድመት አወገዘ
Written by Administrator
አዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ከነባሩ የደቡብ ኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሥልጣን መረከቡን ተከትሎ፣ ከክልሉ ዋና ከተሞች አመራረጥ ጋር በተያያዘ በቁጫ የምርጫ ክልል በተቀሰቀሰ አመጽና ረብሻ፣ ከፍተኛ ጉዳትና ውድመት መድረሱን የጠቆመው የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቁሕዴፓ)፤ ይሄንኑ በመንግሥት አመራሮች የተቀሰቀሰና…
Read 897 times
Published in
ህብረተሰብ
“--በአሉታዊ-መነሻ ሳይሆን በአዎንታዊ-መነሻ ላይ ቆሜና የሀገሪቱን መዳን አስቀድሜ፣ እንዴት ልጓዝ? ብሎ የማሰብ ሆደ-ሰፊነት እጅግ ወሳኝ ነው፡፡ የተመቻቸ ሁኔታ አይፈጠርልኝም ብሎ የተስፋ-ቆራጭ መንገድ ከማሰብ የግድ መንገዱን መፍጠር አለብኝ ብሎ ቆርጦ መነሳት፤ ህዝብን ወደ በለጠ አዘቅት ከመምራት፣ አገርንም ይበልጥ ወደ ተወሳሰበ አደጋ…
Read 1110 times
Published in
ህብረተሰብ