ህብረተሰብ
በፈረንጅ ማርች 8 ትናንት ነበር፤ ሴቶቹ የሚንቆለጳጰሱበት፤ ጥቅማቸው አለመከበሩ (አፋዊ ቢሆንም) የሚያንገበግብበቱ፤ ዘለሰኛ ስለ ሴቶች የሚዜምበቱ--የኢፌዲሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አንድ ቀን ሲቀረው የተጨነቀ፣ የተጠበበትን መፈክር አሰምቷል፡፡ ”ሴቶችን እናብቃ፣ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ!””ጥሩ“ ብለን እንቀጥል ---እንግዲህ ሴቶች ለወንዶቹ ሁለመና ናቸው ማለት ግድ…
Read 626 times
Published in
ህብረተሰብ
ግራር፣ የጠቢባን መናኸሪያ ከተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) – አሽበርግ ፕሮግራም ጋር በመተባበር፣ “ሠዓሊትን ፍለጋ የተሰኘ ሴት ሠዓሊያንን ማብቃት ላይ ያተኮረ ፕሮጀክት በይፋ አስጀምሯል። ይህ ፕሮጀክት ሁሉን አቀፍ የሴት የሥነ ጥበብ ሙያተኞችን ብራንዳቸውንና የዲጂታል ሰብዕና ከማጎልበት ባሻገር ሚዛናዊ…
Read 397 times
Published in
ህብረተሰብ
ፍራንሲስ ቤከን ነው እንዲህ ያለው….…”ከደራሲዎች ሁሉ፤ የበለጠው ደራሲ ጊዜ ነው።”ጊዜ እያመጣ የሚወስደው፣ እየፈጠረ የሚገድለው፣ እየገነባ የሚያፈርሰው፣ እያቆነጀ የሚከላው፣ እየሰጠ የሚነፍገው…ብዙ ነው። የጊዜ ትርክት አያልቅም፤ ስለጠላኸው የምታቋርጠው፣ ስለወደድከው “ቢስ-ይደገም” የምትለው አይደለም። የትናንቱን ለዛሬ፣ የዛሬውን ለነገ ለማለት ቃል-ኪዳን አላሰረም። የጊዜ ወንዙን ለተፈናጠጠ…
Read 1123 times
Published in
ህብረተሰብ
ከወራት በፊት አንድ ወዳጄ ዘመዶቹን ጥየቃ ከአዲስ አበባ ወደ ትውልድ ቀዬው ይገሰግሳል፡፡ ከዘመዶቹ መካከል አንዱ በኑሮው ጎስቆል ያለ ነበርና፣ ከናፍቆት ሰላምታው በተጨማሪ የሚበላውንም የሚለብሰውንም ይዞለት ይሄዳል፡፡ ይህ ወዳጄ ባበረከተው ሥጦታ ከገበሬው አክብሮትና ምርቃት ተቀብሎ፣ የሆድ የሆዳቸውንም እየተጨዋወቱ ሳለ፣ “እኔ ምልህ!…
Read 666 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአፄ ቴዎድሮስ በመቀጠል የነገሡት አፄ ዮሐንስ ከውስጥም ከውጭም በተጋረጡባቸው ፈተናዎች ተወጥረው ሁኔታዎች በየቀኑ በየሰዓቱ በየደቂቃው እየተቀያየሩ፣ ከውስጥ የአስተዳደር ችግር ከውጭ የሀገርን ህልውና የሚፈትን፣ ኃይማኖትን የሚያረክስ ባህል የሚበርዝ ወራሪ ሲያስጨንቃቸው፣ ከስልጣናቸውና ከህይወታቸው በላይ ለሚወዷት ሀገራቸው ክብርና ሉኣላዊነት ሲሉ ህይወታቸውን ለመክፈል ተገደዱ።…
Read 642 times
Published in
ህብረተሰብ
“--ሌላው የአብዮቱ ትልቁ ‘ውጤት’ ደግሞ በተለይ አዲስ አይነት ማህበራዊ ስርዓትና ግንኙነት እንዲፈጠር ማስቻሉ ነው፡፡ይህአዲሱ ማህበረ-ፖለቲካዊ ስርዓት በተለይ ከ1983 ዓ.ም ጀምሮ ዘውግን (ethnicity) መሰረት ያደረገ የፖለቲካ አደረጃጀት ያዋቀረሲሆን፤ ይህም በ66ቱ አብዮት ከፍተኛ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች መካከል ዋነኛው ተተግባሪ ለመሆን ችሏል፡፡--”የ1966ቱ የየካቲት…
Read 935 times
Published in
ህብረተሰብ