ህብረተሰብ
ስብሃት፣ መስፍን ዓለማየሁና ደምሴ ፅጌ (የሦስቱን ነፍስ ይማርልንና) አንድ ላይ ሆነው እያወጉ ነው፡፡ የሁነቱ ዘጋቢ መስፍን ነው፡፡“….ኢህአዴግ እንደገባ ሰሞን እኔ፣ ስብሃትና ደምሴ ፅጌ ተገናኘንልህ፡፡ እንደተለመደው ፖለቲካውን ወሸከትንና እንግዲህ ሁላችንም ተባራሪ ስራ ከመስራት በቀር ሥራ የለንም፣ ኧረ ሥራ እንስራ አልኩኝ፡፡ ሽማግሌው…
Read 594 times
Published in
ህብረተሰብ
ስብሃት፣ መስፍን ዓለማየሁና ደምሴ ፅጌ (የሦስቱን ነፍስ ይማርልንና) አንድ ላይ ሆነው እያወጉ ነው፡፡ የሁነቱ ዘጋቢ መስፍን ነው፡፡“….ኢህአዴግ እንደገባ ሰሞን እኔ፣ ስብሃትና ደምሴ ፅጌ ተገናኘንልህ፡፡ እንደተለመደው ፖለቲካውን ወሸከትንና እንግዲህ ሁላችንም ተባራሪ ስራ ከመስራት በቀር ሥራ የለንም፣ ኧረ ሥራ እንስራ አልኩኝ፡፡ ሽማግሌው…
Read 114 times
Published in
ህብረተሰብ
ወቅቱ እ.ኤ.አ 73 ዓ.ም.፣ ስፍራው ደቡብ እስራኤል። በመሳዳ አምባ ምሽግ ላይ በጅምላ መስዋዕትነት የተደመደመው የአይበገሬነት ፅናት በመላው ዓለም ከአፅናፍ እስከ አፅናፍ ናኘ። የኃያላን ኃያል የነበሩት ሮማውያን እየሩሳሌምን በጭካኔ ሁኔታ ሲወሩ፣ 967 አይሁዳውያን አመፁ። “በባርነት አንገዛም” ብለውም ራሳቸውን መከላከል ወደሚያስችላቸው የመሳዳ…
Read 467 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሳምንት ጽሁፌ፣ ዘውድ ሳይደፉ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ አይነተኛ ሚና ስለተጫወቱት ሰው በጥቂቱ አጫውቻችሁ ነበር፡፡ እኒህ ሰው ጸሀፌ ትእዛዝ ወልደጊዮርጊስ ወልደዮሀንስ ሲባሉ፣ ራሳቸውን በማስተማር ከመካከለኛ ቤተሰብ ወጥተው በንጉስ ኃይለስላሴ ሥርአት ውስጥ ጉልህ ሚና ያበረከቱ ሰው ለመሆን በቅተዋል፡፡ ቃል በገባሁት መሠረት…
Read 247 times
Published in
ህብረተሰብ
“Empty vessels make the most noise” የሚል የቻይናዎች ምሳሌያዊ አነጋገር አለ፡፡ ንግግሩ ምሳሌያዊ ነውና የሚያወራው ባዶዋቸውን ስለሆኑ፣ በውስጣቸው አንዳችም ስለሌለ ሳጥኖች አይደለም፡፡ ዕውቀት አልባ የሆኑ ባዶዎች ስላላቸው ስሙኝ ባይነት፣ አሻግሮም አዋቂዎቹ ስላላቸው ትሁት ዝምታ ነው፡፡ አዋቂዎችም ከእነ ትሁት ዝምታቸው፣ መሐይማኑም…
Read 351 times
Published in
ህብረተሰብ
አዲስ አበባ፡፡ “ወይ አዲስ አበባ ወይ አራዳ ሆይ፣ አገርም እንደ ሰው ይናፍቃል ወይ?” የክረምቱ ዳመና ዝናቡን ወደ መሬት ሊደፋ ተንጠልጥሏል፡፡ የአዲስ አበባ መተላለፊያ መንገዶች ውኃ አቁረው ጭቃ በጭቃ ሆነዋል፡፡ ላቁጠዋል፡፡ ያኔ ኮብልስቶን ብሎ ነገር የለማ፡፡ ከሰባት ቤት ተወርውሬ አዲስ አበባ…
Read 494 times
Published in
ህብረተሰብ