ነፃ አስተያየት
• በጠቅ-ጠቅ ፍጥነት ነው፤ መግዛትና መሸጥ። አየር ባየር ነው፤ መክፈልና ማግኘት፣ መላክና መቀበል (click, click, send & received) • በጣት ውልብታ ሆኗል፣ መገናኘትና መሰናበት። በምልክት ብቻ ነው ዳኝነት። “ጓደኞችን” እንደ ልብ ማብዛት፤ ከእልፍ ሰዎች ጋርም “መጣላት”። (like, unlike, thumbs up,…
Read 2164 times
Published in
ነፃ አስተያየት
#--ሌላው ግንዛቤ ሊቸረው የሚገባው ጉዳይ ፋኖ የሚለው ስያሜ ለአንድ ማህበረሰብ (ለአማራ) ብቻ የተሰጠ ስያሜ አለመሆኑ ነው፡፡ በውዴታ ወይም በገዛ ፈቃዱ ሀገሩንና ህዝቡን ከጥቃት ለማዳን የዘመተ አማራ፣ አፋር፣ ኦሮሞ፣ ሶማሌ፣ አገው፣ ቅማንት፣ ትግሬ፣ ሐረሪ፣ ሐመር፣ ሸክቾ፣ ማኤኒት፣ አኙዋክ፣ ጉሙዝ፣… ሁሉ “ፋኖ”…
Read 5986 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከሥርዓት አልበኝነት ጋር የተለማመደ ሰው፣ ምን ብሎ ይፎክራል? ላሜህን ጠይቁት። እንዲህ ይላል።“አንድ ሰው ቢያቆስለኝ፣ የሆነ ልጅ ቢጎዳኝ፣ ገደልኩትሰባት እጥፍ ነው የቃየን በቀልየላሜህ ደግሞ ሰባ ሰባት እጥፍ!ከጥንቱ ዘመን ይብሳል የጥፋታችን ክብደት። የጥንቱ ጥፋት፣ ከእውቀት እጦት ነው። ሕግ አይታወቅም ነበር። የዘመናችን ጥፋት…
Read 8717 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በዚህ ሳምንት ትኩረት ላደርግበት የመረጥኩት ርእሰ ጉዳይ “ፋኖ” ነው። በቅድሚያ “ፋኖ” የሚለውን ቃል እና ጽንሰ ሃሳብ ምንነት ለማየት እንሞክራለን። “ፋኖ ማን ነው?” የሚለውንም በወፍ በረር እንቃኛለን፡፡ በ“ፋኖ” ላይ የሚነሱትን አወዛጋቢ አስተያየቶች እናወሳለን፡፡ አንዳንዶች ፋኖን እንደ ጃንጃዊድ ሚሊሻ አሸባሪ እንደሆነ ሲናገሩ…
Read 2095 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የሕግ ሥርዓትና የስጋ ምግብ፣ በተመሳሳይ ጊዜ እንደተጀመረ ይገልጻል - የኖኅ ትረካ። • የስጋ ምግብ እስከዛሬ አልተቋረጠም። ቸል ሳይባል፣ እንደፀና ቀጥሏል። በአቅም ችግር፣ የስጋ ምግብ ሲርቀን ይቆጨናል። ዓመት በዓላችን ነው። • ሕግና ሥርዓትን ቸል ለማለት ግን፣ አጋጣሚና ሰበብ እናበዛለን። አዎ፣…
Read 11272 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፈው ሳምንት በዚሁ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ “ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር፤ እባክዎ ልዝብ አምባገነን ይሁኑ!” በሚል ርእስ አጠር ያለች መጣጥፍ ማቅረቤ ይታወሳል፡፡ ጽሑፌን ያነበቡ አንዳንድ አንባቢያን፣ “ምን ተዓምር ተፈጠረና ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩን ‘ልዝብ አምባገነን ሁኑ’ የሚል ምክር ያቀረብከው? ደግሞስ ልዝብ አልከው፣…
Read 3714 times
Published in
ነፃ አስተያየት