ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
ይላል። ያለ መንግሥት ሞግዚትነት፣ ውለን ማደር የምንችል አይመስለውም። አዎ፣ ሕግና ሥርዓትን የሚያስከብር መንግሥት ከሌለ፣ በሰላም ወጥቶ መግባት አይኖርም። ከትክክለኛ የስራ ድርሻው በተጨማሪ፣ “ምንም አይቅርብኝ” ወደ ማለት ካልሄደ፣ አገር “አማን” ይሆናል። ችግሩ፣ በዚህ የማይረካ ፖለቲከኛ ሞልቷል። “ሁለ-ገብ”፣ “ሁሉን-ቻይ” መሆን ያለበት ይመስለዋል።…
Rate this item
(2 votes)
እኛ ኢትዮጵያውያን መቼም ትንሽ እርግማን ብጤ ሳይኖርብን አይቀርም፡፡ ጡር ሳንሰራ አይቀርም፡፡ መስቃ ሳንፈጽም አይቀርም፡፡ ያ ካልሆነ በትንሽ በትልቁ መጨቃጨቅን፣ በየእለቱ መነታረክን፣ አጀንዳ እየፈበረክን እሰጥ አገባ ውስጥ መግባትን የእለት ከእለት ስራችን አናደርገውም ነበር፡፡ ሰሞኑንም ብዙ የመነታረኪያ አጀንዳዎች ተለቀውልናል፡፡ አንዷን ወስጄ የዚህ…
Rate this item
(0 votes)
“አሁን እሺ ምን ይዤ ነው ወደ ቤት የምመለሰው?” በጣም ደስ የሚል ቀን ነበር፡፡ ስሜቱ አሁንም አብሮኝ አለ፡፡ ሀዋሳ ምክኒያት እየፈጠረች በሰበብ ባስባቡ የምትፈነጥዝ ከተማ ብትሆንም፣ የዚያ ቀን ድባብ ግን ልዩ ነው፡፡ ማን የቀረ አለ? የምዕራቡ ዓለም የጨርቃ ጨርቅ ባለ ሀብቶች…
Rate this item
(1 Vote)
 • አንዱ ሲበረታ፣ ሌላው ያንሰራራል። አንዱ ሲታወክ፣ ሌላው ይታመማል። ትንሽ የሰከነ አእምሮና የተረጋጋ ኑሮ፣ ትንሽ የአገር ጸጥታና የእፎይታ አየር፣… አይናፍቃችሁም?ትንሽ እርጋታ፣ እንደገና ተመልሶ ያረጋጋል። አገር በሰላም ከሰነበተና እፎይታ ካገኘ፣ ለዜጎች የኑሮ ተስፋ ይሆናል። የተስፋ ጭላንጭል ይፈጠራል። በዋጋ ንረት የተባባሰውን የኑሮ…
Rate this item
(1 Vote)
 ደራሲ አለማየሁ ገላጋይ እንደሚለው፣ እኔም አንድ ሰሞን “ኢህአዴግን እከስሳለሁ” እል ነበር። በእውነት እከስሳለሁም፡፡ ለምን? (ተነግሮ በማያልቅ ነገር!)ምክንያቱ ብዙ ነው፡፡ የቀድሞው ዘመናችንን ለማስታወስ ብንሞክር ከሰሜን እስከ ደቡብ የሚዘረጋ የጭቆና ብራና መዘርጋት ይሆንብናል፡፡ በርግጥ ለላንቲካ መጠቃቀስ እንችላለን፡፡ ብዙ ጊዜ እንዳወራነው፣ ለመናገርና ተዘዋውሮ…
Rate this item
(0 votes)
ይድረስ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፡-ከሁሉም በላይ አመራርዎን በየተዋረዱ በጥብቅ ይመርምሩውድ ዶክተር ዐቢይ አህመድ፤ ይህንን ደብዳቤ ወደ እርስዎ ለመጻፍ ብዙ ውጣ ውረድ ሃሳቦች ገጥመውኝ፣ ከአምሥት ጊዜ በላይ እየጀመርኩ ብእሬን አስቀምጫለሁ። በእርግጥ ይህ ጉዳይ እርስዎን ብቻ ይመለከታል ወይ ብዬ ትቼውም ነበር።…