Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
ስልጡን ፖለቲካ ባልሰፈነባቸው እንደ ኢትዮጵያ በመሳሰሉ ኋላቀር አገራት ውስጥ፤ “የስልጣን ሽግግር” ራሱን የቻለ ከባድ ስራ ነው። በስልጣኔ ደህና በተራመዱት የአሜሪካና የአውሮፓ አገራትማ፤ በየአራት አመቱ መሪዎች ይለዋወጣሉ፤ ፓርቲዎች ይፈራረቃሉ። “ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር” የተለመደ የዘወትር ስራ ነው (ከፖለቲካ ነፃነትና ከምርጫ ጋር እግረመንገድ…
Rate this item
(0 votes)
በሌቦችና በሌብነት ላይ የሚያተኩረውን ይሄን ፅሁፍ ያዘጋጀሁት የሚመለከታቸውን ወገኖች አነጋግሬ ሲሆን ዓላማውም አንባቢያን ራሳቸውን ከሌቦች እንዲጠብቁ መረጃዎችን ማቀበል ነው፡፡የመርካቶ ሌቦች በተለያዩ የአዘራረፍ ስልቶች የተካኑ ናቸው፡ አንድ ሌባ ከሌላው ሌባ በተግባር፣ በብልጠትና በስታይል እንደሚለየው ሁሉ ስያሜያቸውም እንዲሁ ይለያያል፡፡ ሿሿ፣ አስቀያሽ፣ አስማጭ…
Rate this item
(0 votes)
“ፍትህ” ጋዜጣ እንዴት ተመሰረተ? ጋዜጣው በ2000 ዓ.ም መጋቢት ወር ላይ ነው የተመሠረተው፡፡ በወቅቱ የነፃው ፕሬስ ጉዞ ላይ የራሱን አሻራ ያሳርፋል በሚል ነው አመሰራረቱ፡፡ ምክንያቱም ከምርጫ 97 በኋላ በርካታ ጋዜጦች ላይ መንግስት በወሰደው እርምጃ የፍርሃት ድባብ ሠፍኖ ነበር፡፡ ያንን ድባብ ለመግፈፍ…
Saturday, 28 July 2012 10:20

ከአቦይ ጋር ጥቂት ቆይታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የሃሳብ ልዩነት ያለ ነው፡፡ ልዩነቱን መድረክ ላይ አምጥቶ ለማሸነፍ መሞከር ትክክለኛ አካሄድ ነው፡፡ ከዛ ውጪ ሞትን መመኘት ከሰውነት እንዴት እንደራቀ የሚያሳይ የወረደ አመለካከት ነው፡፡ የጠቅላይ ሚ/ር መለስ ዜናዊን ጤንነት አስመልክቶ እርስዎ ለአሜሪካን ድምፅ በሰጡት ቃለምልልስ ጠቅላይ ሚ/ሩ ህክምናቸውን ጨርሰው በቅርቡ…
Saturday, 28 July 2012 10:08

የድንዛዜና የግርግር ጎዳናዎች

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የብሄረሰብና የሃይማኖት ፖለቲካ - (የአክራሪነት ፖለቲካ) የስራ አጥነትና የኑሮ ውድነት ኢኮኖሚ - (የኮብልስቶን ኢኮኖሚ) መረጃ የመደበቅና የውስጥ ለውስጥ አስተዳደር - (የበረሃ መንግስት) መፍዘዝም ሆነ ማድፈጥ መፍትሄ አይሆንም። የጠ/ሚ መለስ ዜናዊን መታመም ለወር ያህል ደብቆ በማቆየትና አድፍጦ በመጠበቅ ምን ትርፍ ተገኘ?…
Saturday, 21 July 2012 09:54

ምሬቴ!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ያላለቁ «ቤቶች» ከአንድ በቅር ከተለቀቀ መዘራዝር ችላ የማይባል ..ስሌታዊ ሃቅ.. ቃረምኩና ቅር አለኝ፡ ሰላሳ ብቻ የሚሆኑ ቢሊየነሮች ያግበሰበሱት የሃብት ብዛት የሶስት ቢሊየን ድሆችን የሃብት ድምር ያክላል አ፡፡ለካስ ስፍር ቁጥር የሌለን እኛ ከባለጠጎቹ ያፈተለከችን ቁሪት እየተመነታተፍን ነው የምንኖረው፡፡በዓለማችን ላይ እውነተኛ መተሳሰብ…