ነፃ አስተያየት
በምኞት ብቻ እውን ሊሆኑ የማይችሉ ነገሮችን ከወዲሁ መተንበይ ይቻላል።ምን ሲሆንና ምን ሲደረግ፣ ምን ሊከሰት፣ ምን ሊከተል እንደሚችልም፣የእውቀታችን ያህል መተንበይ አያቅትም። የሰው ልጅ እጣፈንታ፣ ከምን ከምን ቅመም እንደሚጠነሰስ፣ ከምን ከምን ቀመር እንደሚሰላ፣ ከምን ከምን ጥምረት እንደሚወለድ ማወቅ ቢቻል! በአንድ በኩል አይቻልም።…
Read 9553 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(“ለኢትዮጵያ ኅልውና ተቆርቋሪዎች” የተሰጠ ግላዊ ምላሽ) በአቶ ያሬድ ጥበቡ አማካኝነት ኢትዮጵያን ከጥፋት ለመታደግ የቀረበ የሰላም መነሻ ሐሳብ በሚል ጥብቅ እና አስቸኳይ ጥሪ መልዕክት፣ ህዳር 5 ቀን 2014 ዓ.ም በርዕዮት ሚዲያ ላይ ቀርቧል፡፡ የዚህ ጽሁፍ ዓላማ ይህንን ሃሳብ ወይም መልዕክት ምናልባትም…
Read 3463 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የመንግስት ተቋማትን በሦስት ፈርጆች መተንተን ወይም በሦስት ማዕቀፎች ማጠቃለል የተለመደ ነው። የፖለቲካ “ሀሁ” ይሉታል። ሕግና ስርዓትን ማስፈን፣ መጠበቅና ማስከበር ነው - የመንግስት ስራ። ለዚህም፤ ሕግ አስከባሪ ወይም ሕግ አስፈፃሚ ተቋማት አሉ - ፖሊስና መከላከያ ሃይል በቅድሚያ ይጠቀሳሉ። ሌሎች ሚኒስቴር መስሪያ…
Read 2650 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ቁጥር ያልተማረ ሰው፣ ሁለት ብርና ሦስት ብርን መለየት አያቅተውም። በንግግርም በጽሑፍም በጭራሽ ስለ ቁጥር አይቶም ሰምቶም የማያውቅ ሠው፣… ጨርሶ ስለቁጥር፣ ቅንጣት አያውቅም ማለት አይደለም። በቀኝ በኩል ያሉት ሁለት ዛፎች፣ በግራ በኩል ካለው አንድ ዛፍ፣ የብዛት ልዩነት እንዳላቸው፣ በአይኑ በብረቱ ማየት…
Read 1130 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በጋዜጠኝነት፣ በዳኝነት፣ በእውቀትና በትምህርት ሦስት መሠረቶች። • እውነቱን እንነጋገር፤ ሙሉውን እውነት፣ እና እውነትን ብቻ! (ይሄ ለፍ/ቤት ምስክሮች ነው)። • Relevance,Completeness, Accuracy…(የጋዜጠኝነት መርሆች) ናቸው። ሃሳብንና ንግግርን፣ መረጃንና ትምህርትን፣ እንዴት እናስተናግዳለን? በአስተዋይነት፣ ከእውኑ ዓለም ጋር አመሳክረን እውነትነቱን ለማረጋገጥ፣ አነፃፅረንም ትክክልነቱን ለመገንዘብ…
Read 9324 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ሦስቱ መሰረታዊ መብቶች (የሕይወት፣ የነፃነትና የንብረት)። • የኒውተን ሦስት የፊዚክስ ህጎች፤ • የአርስቶትል ሦስት የሃሳብ (የሎጂክ) ህጎች፣ • ሦስቱ የኢየሱስ እሴቶች- (እውነት፣ መንገድ፣ ሕይወት) • ሦስቱ የአየንራንድ እሴቶች- (አእምሮ፣ አላማ፣ የራስ ክብር)፣ ብዙ ነው። የኢትዮጵያ አዋቂዎች የሰውን ተፈጥሮ ሲገልጹ፣…
Read 1914 times
Published in
ነፃ አስተያየት