ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
 -”የሽግግር ፍትህ እውነቱን ለማውጣት፣ ተጎጂዎችን ለመካስ፣ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ፣ ከእንግሊዝኛው “አዲስ ስታንዳርድ” ጋር ከሰሞኑ ባደረጉት ቃለምልልስ፣ በአገሪቱ በሚፈፀሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ዙሪያ በስፋት አውግተዋል። የሽግግር ፍትህ አስፈላጊነትን በተመለከተ እንዲሁም…
Rate this item
(1 Vote)
እምነትና እውቀት፣… መስማትና ስሌት።“እንደ እምነትህ ይሁንልህ”፣… “በእምነትሽ ድነሻል”፣… “በእምነትህ ተፈውሰሃል”፣… በማለት ደጋግሞ ይነግረናል። ሳያዩ የሚያምኑ ብጹዓን ናቸው እንደማለት ይመስላል። “ጭፍን እምነት” ማለት ነው? ሊሆንም ላይሆንም ይችላል።በእርግጥ፣ ዛሬ የማይታይ ነገር፣… በስራና በጥረት ነገ እውን እንደሚሆን በማመን ላይ የተመሰረተ ነው - ኑሯችን…
Rate this item
(1 Vote)
“ድንጋዩን ዳቦ የሚያደርግ” አንዳች ተዓምር ወይም አንዳች ቴክኖሎጂ ቢመጣልንና፣ የተሟላ መፍትሔ ቢሆንልን እንዴት ጥሩ ነበር? ግን አይሆንም። ሰው በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሏላ።ታዲያ፣ የኢኮኖሚና የመተዳደሪያ ጉዳያችንን ለማናናቅ አይደለም። የኑሮና የዳቦ ሃሳባችንን ሁሉ ለማሳነስ ወይም “አለማዊ” ብሎ ለማጥላላት አይደለም። በእርግጥ እህል ውሃን…
Rate this item
(1 Vote)
 ለመጣላትም ለመታረቅም፣ ለመነሳትም ለመውደቅም፣… ሁሌም መንገድ አለ። መንገድ ባይታየን እንኳ “ሰበብ” ይኖራል።የአረብ አገራት ከእስራአኤል ጋር ለመታረቅ፣ በወጉ ሰላምን ለማወጅ፣ በቀጥተኛ ንግድ ለመገበያየት ተስማምተው ተፈራርመው የለ!ከመነሻውስ ለምን ፀብ ውስጥ ገቡ? “ወንድማማች ህዝቦች” እየተባለ ይነገርላቸዋል። ግን ለጦርነት ሰበብ አይጠፋም። ለነገሩ፣ የኢትዮጵያ ዜጎች፣…
Rate this item
(2 votes)
 - የአገራችን እንዲሁም የራሺያና የዩክሬን ጦርነቶች የዓመቱ ዜና ነበሩ፡፡ - በአንድ ኪሎ ግራም ሃይድሮጅን 50 ሚሊዮን ሊትር ቤንዚን የመተካት ሙከራስ? የየእለቱ ዋና ዜና፣ የጦርነትና የአደጋ ወሬ እንጂ፣… “አዲስ የሳይንስ ግኝት” ወይም “አዲስ የቴክኖሎጂ ፈጠራ” አይደለም። ብዙ ጊዜ አያጋጥምም።ወሬዎችን ሁሉ የሚያስንቅ…
Rate this item
(0 votes)
 የኢትዮጵያ መንግስት ከእነ ደብረፂዮን ቡድን ጋር ለመደራደር ወደ ደቡብ አፍሪካ የተጓዘው መቀሌ ከተማ በራፍ ላይ ደርሶ ምናልባትም ከተማዋን በሶስትና በአራት ቀን ውስጥ መቆጣጠር በሚችልበት ሁኔታ ላይ ይገኝ በነበረበት ጊዜ መሆኑ ይታወሳል፡፡ “ምታ በዝምታ” የሚል ስያሜ የተሰጠው በዛ እንቅስቃሴው የኢትዮጵያ የመከላከያ…
Page 11 of 155