Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Wednesday, 04 April 2012 07:29

“11 በመቶ በምን መሰረት ላይ ነው?”

Written by
Rate this item
(0 votes)
አቶ ሙሼ ሰሙ የኢ.ዴ.ፓ ሊቀመንበር በላሊበላ ሕዝባዊ ስብሰባ ጠርታችሁ ነበር፡፡ እስቲ ስለስብሰባው ያብራሩልኝ? ህዝባዊ ስብሰባው ላለፈው አንድ አመት ተኩል ስናካሂድ የነበረው ንዑስ ድርጅታዊ ስብሰባ አካል ሲሆን ከሕዝብ ጋር ለረዥም ጊዜ ካለመገናኘት የሚፈጠረውን ክፍተት ለማጥበብ የምናደርገው እንቅስቃሴ ውጤት ነው፡፡ እንደሚታወቀው በ2002…
Rate this item
(1 Vote)
ወዳጄ መምህሩ ሰሞኑን ካለወትሮህ ብስጭትጭት ማለትህን ሣይ ኑሮህን በመራራ ጽሑፍ ላጠለሸው አልደፈርኩም፤ የየዕለት እውነትህ ደግሜ በደረቁ፣ በወረቀት ሁዳዴ ላይ ልዘራው አልፈለግኩም፤ ወይም፣ አንተ ሆድ ብሶህ በየአስኳላ ቤትህ እያለቃቀስክ እያየሁ ከነጭራሹ ዝም ልለም አልችልም፤ እቺን ወግ የመከትክበትን ፊደላት እንኳ የቆጠርኩት በአንተ…
Rate this item
(1 Vote)
የአፍሪካ ልማት ባንክ፤ የአለም ባንክ እና አይኤምኤፍ፤ የኑሮ ውድነቱ መንስኤ የብር ህትመት እንደሆነ ይገልፃሉ የዋጋ ንረት መቆጣጠር ያልተቻለው ለምንድነው? የመንግስት የብቃት ጉድለት ነው ምክንያቱ? ዜጎች ቢሰቃይ ምንም አያመጡም ተብሎ ነው? ወይስ ከእሳት ጋር መጫወት ይዟል? ስለ ዋጋ ንረትና ስለ ኑሮ…
Rate this item
(1 Vote)
ባህል ላይ አንዳች የተለወጠ ነገር፤ ኢኮኖሚው ላይ አንዳች የተጣመመ ነገር አለ በአንድ አመት፤ ሩብ ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ወደ የመን እና ወደ ሳውዲ የመንግስት አቋም - (በመግለጫ) - ኢኮኖሚው አድጓል፤ ድህነት ቀንሷል የብዙ ዜጎች አቋም - (በስደት) - የኑሮ ውድነት ብሶበታል፤ ድህነት…
Rate this item
(1 Vote)
አንድም “አብዮታዊ ልሁን” ይላል፤ ሁለትም “ዲሞክራሲያዊ ልሁን” ይላል። አብዮታዊው - ተቃዋሚዎችን ያስፈራራል፤ የሊዝ ህግ ያውጃል፤ “አንድ ለአምስት” ያደራጃል። ዲሞክራሲያዊው ለተቃዋሚ ብር ያካፍላል፤ መሬት ለኢንቨስተር ይሰጣል፤ ማህበራት ነፃ ይሁኑ ይላል የኢህአዴግ ነገር እንቆቅልሽ እየሆነ ለብዙዎች አስቸጋሪ የሚሆነው፤ ለካ አለምክንያት አይደለም። ግራ…
Rate this item
(0 votes)
የመንግስት ቁርጠኝነት ምን ያህል ነው? ከጥቂት ወራት በፊት በሀገራችን ዋነኛ የመነጋገሪያ ርዕስ በመሆን የፖለቲካ መድረኩን የተቆጣጠረው አብይ ጉዳይ ሽብርተኝነትና የሽብርተኝነት አደጋ ነበር፡፡ በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ፤ የመንግስታቸውን የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ለፓርላማው ባቀረቡበት ወቅት፣ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄ…