ነፃ አስተያየት
የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንትነት: ጥሪ፥ ችሎታ ወይስ ሹመት? “ከማይኾን ሹመት የሚመነጭ እኩይ ፍሬን እንደማየት አስከፊ ነገር የለም፡፡ በአንጻሩ፥ ችሎታ ያለው፣ ሠናይ እና ፍትሐዊ የኾነ ሰው በቦታው ላይ ሲሠየም እንደማየት በእጅጉ ደስ የሚያሰኝ ነገር የለም፡፡” (ቻርለስ ደብሊው ኤሊየት፣ ሐርቫርድ ዩኒቨርሲቲ 1869) ዶ/ር ዳኛቸው…
Read 2817 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፈው ሳምንት ጽሁፌ በገለጽኩት ሁኔታ ኢህአዴግ የሀገሪቱን የፖለቲካ መድረክ ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር፣ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን የእግር መትከያ ቦታ ካሳጣቸው በኋላ፣ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንደሚባለው፣ በየዓምስት አመቱ “ኑ እንፎካከር” የሚላቸው ራሱ የሚያቅደው፣ ራሱ የሚቆጣጠረውና፣ ራሱ የሚያስፈጽመው “ምርጫ” የሚመስል ብሔራዊ ምርጫ አዘጋጅቶ…
Read 3053 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለ11 ወራት የዘለቀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተነሳው አብዛኞቹ ችግሮች ተፈተው ነገሮች ወደ ቦታቸው ተመልሰዋል በሚል ነው፡፡ ሆኖም ግን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በተነሳ ማግስት ፖለቲካዊ ውጥረቶችና አለመረጋጋቶች ከቀን ወደ ቀን እየተባባሱ መጥተዋል፡፡ በቀን ግብር ግመታ ተቃውሞ መነሻነት፣በአማራና በኦሮሚያ አካባቢዎች ንግድ ቤቶችን…
Read 1738 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• “የኮርቤቲ ቅሌት” ተብሎ ይሰየም ይሆን? ኮርቤቲ ምንድነው? ኮርቤቲ - በእንፋሎት ሃይል ኤሌክትሪክ ማመንጫ ፕሮጀክት ነው። ስንት ያመነጫል? ኤሌክትሪክ የማመንጨት አቅሙ - ከጊቤ3 ጋር እኩል ነው። ወጪውስ? የግንባታ ወጪው ግን፣ ከጊቤ3፣... በ50 ቢሊዮን ብር ይበልጣል።• የ50 ቢሊዮን ብር ብክነት በማን…
Read 3022 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 19 August 2017 14:56
ከፈላጭ ቆራጭ አምባገነን ስርዓት ወደ አውራ ፓርቲ ስርዓት (የ25 ዓመት ጉዟችን)
Written by አልአዛር ኬ.
ኢህአዴግ በሀገራችን የመድብለ ፓርቲ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት መገንባት የቅንጦት ነገር ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው ብሎ አበክሮ የነገረን ገና ስልጣን በያዘ በማግስቱ ነበር። ከ25 ዓመት አገዛዝ በኋላ የነገረን ደግሞ “በአሁኑ ወቅት እየተፈጠረ ባለው የአውራ ፓርቲ ስርአት ተቃዋሚዎች ተጎጂ እንዳይሆኑ ፖሊሲያቸውን የሚያስተዋውቁበት መድረክ…
Read 2968 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--አንድ የአሜሪካ ኩባንያ አንድ ጥቅም ለማግኘት፣ ለአንድ ኢትዮጵያዊ ባለሥልጣን ጉቦ በሚሰጥበት ጊዜ በአሜሪካበወንጀል ሲከሰስ፣ አትዮጵያዊው ባለሥልጣን በኢትዮጵያም ውስጥ ይጋለጣል ማለት ነው፡፡ የተቀበለውም ገንዘብአሜሪካ ከዘለቀና በኢትዮጵያ በኩል ጠያቂ ካለ፣ ገንዘቡ ወደ ኢትዮጵያ ሊመለስ ይችላል፡፡---” በዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ጉቦ…
Read 3267 times
Published in
ነፃ አስተያየት