ነፃ አስተያየት
ብዙ ጊዜ የምጽፋቸው መጣጥፎች ፖለቲካ ቀመስ ናቸው፡፡ የሰው ልጅ ህይወት ግን ፖለቲካ ብቻ አይደለም፡፡ በአንድ ጉዳይ ላይ ደጋግሞ መጻፍ ራሱ ይሰለቻል፡፡ መሰልቸቱ ብቻ ሳይሆን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ ጉዳዮቻችን ጭምር ሊጻፍባቸው እንደሚገባ አምናለሁ፡፡ ከዚህ ሌላ በባህሪዬ በአንድ ጉዳይ ላይ መቸከል አልወድም፡፡…
Read 1774 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ይላል። ያለ መንግሥት ሞግዚትነት፣ ውለን ማደር የምንችል አይመስለውም። አዎ፣ ሕግና ሥርዓትን የሚያስከብር መንግሥት ከሌለ፣ በሰላም ወጥቶ መግባት አይኖርም። ከትክክለኛ የስራ ድርሻው በተጨማሪ፣ “ምንም አይቅርብኝ” ወደ ማለት ካልሄደ፣ አገር “አማን” ይሆናል። ችግሩ፣ በዚህ የማይረካ ፖለቲከኛ ሞልቷል። “ሁለ-ገብ”፣ “ሁሉን-ቻይ” መሆን ያለበት ይመስለዋል።…
Read 10865 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እኛ ኢትዮጵያውያን መቼም ትንሽ እርግማን ብጤ ሳይኖርብን አይቀርም፡፡ ጡር ሳንሰራ አይቀርም፡፡ መስቃ ሳንፈጽም አይቀርም፡፡ ያ ካልሆነ በትንሽ በትልቁ መጨቃጨቅን፣ በየእለቱ መነታረክን፣ አጀንዳ እየፈበረክን እሰጥ አገባ ውስጥ መግባትን የእለት ከእለት ስራችን አናደርገውም ነበር፡፡ ሰሞኑንም ብዙ የመነታረኪያ አጀንዳዎች ተለቀውልናል፡፡ አንዷን ወስጄ የዚህ…
Read 2291 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“አሁን እሺ ምን ይዤ ነው ወደ ቤት የምመለሰው?” በጣም ደስ የሚል ቀን ነበር፡፡ ስሜቱ አሁንም አብሮኝ አለ፡፡ ሀዋሳ ምክኒያት እየፈጠረች በሰበብ ባስባቡ የምትፈነጥዝ ከተማ ብትሆንም፣ የዚያ ቀን ድባብ ግን ልዩ ነው፡፡ ማን የቀረ አለ? የምዕራቡ ዓለም የጨርቃ ጨርቅ ባለ ሀብቶች…
Read 11393 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• አንዱ ሲበረታ፣ ሌላው ያንሰራራል። አንዱ ሲታወክ፣ ሌላው ይታመማል። ትንሽ የሰከነ አእምሮና የተረጋጋ ኑሮ፣ ትንሽ የአገር ጸጥታና የእፎይታ አየር፣… አይናፍቃችሁም?ትንሽ እርጋታ፣ እንደገና ተመልሶ ያረጋጋል። አገር በሰላም ከሰነበተና እፎይታ ካገኘ፣ ለዜጎች የኑሮ ተስፋ ይሆናል። የተስፋ ጭላንጭል ይፈጠራል። በዋጋ ንረት የተባባሰውን የኑሮ…
Read 8213 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ደራሲ አለማየሁ ገላጋይ እንደሚለው፣ እኔም አንድ ሰሞን “ኢህአዴግን እከስሳለሁ” እል ነበር። በእውነት እከስሳለሁም፡፡ ለምን? (ተነግሮ በማያልቅ ነገር!)ምክንያቱ ብዙ ነው፡፡ የቀድሞው ዘመናችንን ለማስታወስ ብንሞክር ከሰሜን እስከ ደቡብ የሚዘረጋ የጭቆና ብራና መዘርጋት ይሆንብናል፡፡ በርግጥ ለላንቲካ መጠቃቀስ እንችላለን፡፡ ብዙ ጊዜ እንዳወራነው፣ ለመናገርና ተዘዋውሮ…
Read 2921 times
Published in
ነፃ አስተያየት