ነፃ አስተያየት
“--መንግስት ለሁለተኛ ጊዜ የተናጠል ተኩስ አቁም አድርጎ፣ ችግሩን በድርድር ለመፍታት መፈለጉን ቢያሳውቅም፣ ከትህነግ በኩል ይታይ የነበረው ተነሳሽነት ከቃላት ያለፈ አልነበረም። ሦስተኛውን ዙር ጦርነት ነሐሴ 18 ቀን 2014 ዓ.ም ንጋት ላይ ሲጀምር ያረጋገጠው፣ ወትሮም ለሰላም ዝግጁ አለመሆኑን ነው።--” ጥቅምት 24 ቀን…
Read 1890 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ከትግራይ እወጣለሁ ብለህ ስታስብ ጎረቤት እንዳይሰማ ይደረጋል፡፡ ጎረቤት ጠቋሚ ነው፡፡ አላማጣ ስልክ እደውላለሁ ብለህ ነው የምትወጣው፡፡ እስከ አላማጣ ትራንስፖርት አለ፤ መቶ ሃምሳ ብር፣ ከአላማጣ ዋጆ ሃምሳ ብር ነው፡፡ ዋጆ ከደረስሁ በኋላ “ዛሬ ይቅርብሸ ለመከላከያ የሚያስረክቡ ደላሎች ተነቅቶባቸው ዋጃ ላይ እየተገረፉ…
Read 3333 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በባቢሎን፣… የዓመታት አሰያየም፣ ከግንባታ ጋር የተዛመደ ነበር። “የከተማዋ ግንብ በታነፀ በሁለተኛ ዓመት”፣ በሦስተኛ ዓመት ብለው ዓመታትን ይሠይማሉ፤ ይቆጥራሉ። የግድብና የመስኖ ግንባታዎችም፣ ለሥያሜ ያገለግለሉ። • ነነዌ ግን፣ በየዓመቱ ለጦርነት የመዝመት ልማድ ስለነበረ፣… “1ኛው የዘመቻ ዓመት”፣… “2ኛው የዘመቻ ዓመት”፣ “3ተኛው የዘመቻ…
Read 7706 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ዓመት አልፎ ሌላ ዞሮ ሲመጣ፣ “እዚያውና ያው” ሊሆን ይችላል - ኑሮ። • ይባስ ብሎም እየዞረ እየተሽከረከረ ቁልቁል የሚወርድ ይኖራል- በዋጋ ንረት እና የኑሮ ውድነት። • “30 ጥጆች አስረው” እንደሚባለው፤ 30% የዋጋ ንረት ሳይሆን፣… የኑሮ እድሳትና ሦስት እጥፍ የገቢ እድገት…
Read 2397 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- ሕዝብ ያልተወያየበት የወሰን አከላለል ጥርጣሬና ተቃውሞ ይፈጥራል - የአዲስ አበባ ነዋሪ የራሱ ን ከንቲባ ራሱ በቀጥ ታ መምረጥ አለበት አንጋፋው ፖለቲከኛና ምሁር ዶ/ር አለማየሁ አረዳ፤ የሰሞኑ የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆነው በዘለቁት የክልሉ አደረጃጀት የወሰን አከላለል ጉዳዮች ላይ ለአዲስ አድማስ ሃሳባቸውን…
Read 1319 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“አባቶች ጎምዛዛ ፍሬ በሉ፤የልጆችም ጥርሶች ጠረሱ።”… እያላችሁ ምሳሌ የምታነበንቡት ምን ለማለት ነው?ከእንግዲህ ይህን ምሳሌ በእስራኤል ምድር አትመስሉም።…“What is wrong with you, who recite this proverb on the soil of Israel, saying:The fathers ate unripe fruit and the sons’ teeth were…
Read 892 times
Published in
ነፃ አስተያየት