ነፃ አስተያየት

Saturday, 15 February 2014 12:41

ወስላታው ግብር ከፋይ!

Written by
Rate this item
(2 votes)
“ክቡር ፍርድ ቤት፤ መስረቄ እውነት ነው፣ግን ግብር ከፋይ ነኝ”በየትም አገር ያለ መንግሥት በባህርዩም ሆነ በተቋቋመበት ሕግና ሥርዓት ወይም ርዕዮተ ዓለም ሊለያይ ቢችልም በአስገባሪነቱ ግን አንድ ነው፡፡ መንግሥት ሆኖ ብቅ ካለበት ጊዜ ጀምሮ ከሚገዛው ወይም ከሚያስተዳድረው ወይም ከሚመራው ህዝብ ላይ ግብር…
Monday, 27 January 2014 08:04

ፍቅር ሳይሰቃይ አያሸንፍም

Written by
Rate this item
(48 votes)
ባለፈው ሳምንት፣ “ወደ ፍቅር ጉዞ” በተሰኘው የሙዚቃ ኮንሰርቶች ዝግጅት ላይ በተፈጠረው ችግር ዙሪያ ከድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ጋር ያደረግነውን ቃለምልልስ ያቀረብን ሲሆን፤ ስላለፈው ዘመን ታሪክና ስለአዲሱ ትውልድ ፍላጎት ያለውን አስተሳሰብ መግለፁ ይታወሳል። ሁለተኛውን ክፍል እነሆ፡-የአገሪቱን የሩቅና የቅርብ ጊዜ ታሪክ…
Rate this item
(37 votes)
ፈጣሪ በየትውልዱ የራሱን ድምጽ ያወጣልፍቅር ያሸንፋል-- የኔ ሳይሆን የትውልድ ድምጽ ነውእዳ አለ የምንል ከሆነም፤ እዳ የሚከፈለውና የሚሸፈነው በፍቅር ብቻ ነው “ከታሪክ ከወረስነው ቂም ይልቅ የምናወርሰው ፍቅር ይበልጣል” የፍቅር ጉዞ ከሚለው ሃሳብ እንጀምር፡፡ መነሻው ምንድነው? “አቦጊዳ ብዬ፣ ፊደል “ሀ”ን ቆጥሬ፤ የፍቅርን…
Rate this item
(8 votes)
የኢትዮጵያ ታሪክ ገንኖ የሚታወቅበት ጊዜ ይመጣል “እኔ ብቻ አውቃለሁ” የምንለው ነገር የትም አያደርስም ዩኒቨርስቲዎቻችን በኢትዮጵያ ትምህርት አልጠነከሩም ግዕዝ በታወቁ የዓለም ዩኒቨርስቲዎች የተከበረ ትምህርት ነው የአሁኑ አመጣጥዎ የተለየ ዓላማ (ተልዕኮ) አለው? ወይስ… ከ25 ዓመት በፊት “አት ሆፕ ፒስ” የሚል ድርጅት አቋቁመን…
Rate this item
(4 votes)
አንድነትን ለመሰለል ኢህአዴግ ጊዜ የሚያጠፋ አይመስለኝምፓርቲው ኢንጂነር ግዛቸውን በመምረጡ አትርፏል ባይ ነኝ…አንድነት ፓርቲ በቅርቡ መንግሥት ሆኖ እቺን አገር ይመራል…በሲቪል ምህንድስና የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተቀበሉት ኢንጂነር ዘለቀ ረዲ፤ ወደ ፖለቲካው የገቡት የመኢአድ ፓርቲ የጂማ አስተባባሪ በመሆን ነበር፡፡ በ2000 ዓ.ም…
Rate this item
(31 votes)
በዚህ ጽሑፌ በፍቅር ተጀምረው በአሰቃቂ የግድያ ወንጀሎች የተቋጩ የትዳር (ፍቅር) ህይወቶችን ለማስቃኘት እሞክራለሁ፡፡ ከፖሊስ የሰበሰብኳቸው መረጃዎች በርካታ ቢሆኑም ጥቂቶቹን ብቻ መርጬ ለማሳያነት አቅርቤአለሁ፡፡ አንባቢያን መረጃዎቹን አንብበው የራሳቸውን ግንዛቤ ይወስዳሉ ብዬ አምናለሁ፡፡ ከዚያም ባሻገር ግን በጉዳዩ ላይ ጥናትና ምርምር የማካሄድ ፍላጐቱ…