ነፃ አስተያየት
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የህዝብ ተሳትፎ እና አደረጃጀት ሚኒስትር ዴኤታ እና የኢህአዴግ ምክር ቤት ጽ/ቤት የህዝብና ውጭ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ደስታ ተስፋው፤ 23ኛው የግንቦት 20 በዓልን ጨምሮ በወቅታዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽ…
Read 4299 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በመቀሌና በባህርዳር ከተሞች ውስጥ ለሰማዕታት መታሰቢያ ተብለው ከቆሙት ሀውልቶች ስር ያሉትን ሙዚየሞች መጐብኘት የቻለ ሰው፣ የህወሓትም ሆነ የብአዴን (ኢህዴን) ታጋዮች፣ ገና በለጋ የወጣትነት እድሜያቸው ነፍጥ አንስተው፣ ፋኖ ተሰማራን እየዘመሩ፣ ለትጥቅ ትግል በረሀ እንዲወርዱ የተገደዱት፣ በወቅቱ በሀገሪቱ ውስጥ ተንሰራፍቶ በነበረው የዜጐች…
Read 3277 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዛሬ 78 ዓመት እንደተገነባ የሚነገርለት ኢትዮጵያ ሆቴል ጐን የሚገኘው “በጐ አድራጐት” ህንፃ እንዳይፈርስ፣ ከቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ድጋፍ እንዳገኘ ተገለፀ፡፡ ኢትዮጵያ ሆቴል ለግል ባለሀብት መሸጡን ተከትሎ ባለሃብቱ ሊገነቡት ላሰቡት ባለ 63 ፎቅ ሆቴል ቦታው ለማስፋፊያነት በማስፈለጉ ህንፃው ሊፈርስ እንደነበር የ“ሺ…
Read 1692 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 10 May 2014 12:11
እንጠንቀቅ! ይህች አገር የብልፅግና ተስፋና የመናጋት አደጋ መስቀለኛ መንገድ ላይ ነች
Written by ዮሐንስ ሰ.
እናስተውል! ስልጡን ጎዳና ከያዘች የሚያስቆመን አይኖርም፤ ከተናጋችም መመለሻ የለንምመንግስት፣ በዩኒቨርስቲዎች ስለተከሰተው ተቃውሞ ትንፍሽ ሳይል መሰንበቱ ያሳስባልተቃውሞውና ረብሻው የብሄር ብሄረሰብ ቅኝት መያዙም፣ የዘመናችንን አደጋ ያመለክታልበአንድ ቀን ከ10 በላይ ሰዎች መሞታቸው 9 ጋዜጠኞችና ፀሐፊዎች መታሰራቸው ያሸብራልከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተከሰቱ ጎላ ጎላ ያሉ…
Read 4322 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለኢህአዴግ ከዚህ በላይ እንዴት እናጨብጭብለት?ኢትዮጵያውያን “የፈሲታ ተቆጢታ” እያልን እንደምንተርተው፣ ኢህአዴግም ሆነ መንግስት ይህን ሁሉ አድርገንለትም ለምን አላሞገሳችሁኝም፣ ለምንስ አላጨበጨባችሁልኝም? ብሎ ጭራሹኑ እኛው ላይ ቢያፈጥና ቢወቅሰንም፣ እኛ ግን የቻልነው ብዙ ነውበአይሁዳውያን ቅዱስ ሚሽናህ ውስጥ “በራስህ አስተያየት ጠቢብ አትሁን” የሚል ድንቅ ምክር…
Read 2913 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከአምስት ወር በፊት ነበር “የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መድረክ” የተሰኘ አዲስ የጋዜጠኞች ማህበር የመመስረት እንቅስቃሴ የተጀመረው፡፡ በምስረታው ሂደት ግን ከነባሮቹ የጋዜጠኞች ማህበራት ጋር አይጥና ድመት ሆኖ ቆይቷል፡፡ የማህበሩ ስያሜ ለውዝግብ መነሻ በመሆን ተጠቅሷል፡፡ በዚህ ብቻ ግን አላበቃም፡፡ ነባሮቹ ማህበራት “የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መድረክ”…
Read 1890 times
Published in
ነፃ አስተያየት