ነፃ አስተያየት
Friday, 11 September 2015 09:24
“ተቃዋሚው አሁንም ታሪካዊ ፈተናውን አላለፈም” ዶ/ር መረራ ጉዲና (የመድረክ አመራር
Written by Administrator
አመቱ የምርጫ አመት ነበር፡፡ ምርጫው በአፍሪካም እንኳን ቢሆን ከደረጃ በታች የሆነ፣ በዲሞክራሲ ስም ትልቅ ቀልድ የተቀለበት ውድድር ነበር፡፡ ይሄ በዓመቱ ውስጥ በመጥፎነቱ የተመዘገበ ነው፡፡ በሌላ በኩል በአብዛኞቹ የኦሮሚያ አካባቢዎች ወጣቱ ለመብቱና ለነፃነቱ ለመታገል የነበረው ቁርጠኝነት እንዲሁም አምባገነኖችን ለመሸከም ትከሻ እንደሌለው…
Read 1831 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1. [የባራክ ኦባማ ጉብኝት፤ የትሪሊዮን ዶላሮች ጉባኤ፤ የ100% ምርጫ፤ ዘግናኞቹ ግድያዎች]2. [የኤክስፖርት ድንዛዜ፣ “እድሜ ለዳያስፖራ”፣ የነዳጅ ዋጋ እና የሚኒስቴሩ አስገራሚ መግለጫ] በፖለቲካው መስክ፣ የባራክ ኦባማ ጉብኝትና የዩኤን የፋይናንስ ጉባኤ በበጎነት የሚጠቀሱ ክስተቶች ናቸው። በእርግጥ፣ የኦባማ የፖለቲካ ቅኝት፣ የአሜሪካ የነፃነትና የብልፅግና…
Read 5678 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፈው ሐምሌ 18 ቀን 2007 ዓ.ም በወጣው የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ዕትም ላይ ዮሐንስ የተባሉ ፀሐፊ፣ በአሜሪካ መንግስት ድጋፍ የሚደረግለት ፓወር አፍሪካ ኢንሼቲቭ አካል በሆነው በኩርቤቲ የሚገነባው የጂኦተርማል ኃይል ማመንጫን አስመልክተው የፕሮጀክቱን አክሳሪነት፤ “የኦባማ ስጦታ ለኢትዮጵያ፡ የ 40 ቢሊዮን ብር ኪሳራ!!”…
Read 2799 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 24 August 2015 09:29
“ዲሞክራሲያዊ ወይም ልማታዊ ዘረኝነት”፣ “አገራዊ ወይም ነፃ አውጪ ዘረኝነት” ... የዘረኝነት መልኮች
Written by ዩሃንስ ሰ.
. የዘረኝነት ወረርሽኝ ለኢትዮጵያ አስፈሪ እንደሆነ ብዙዎች ይናገራሉ። እርስበርስ፣ “አንተ ነህ ዘረኛ”፣ “አንቺ ነሽ ዘረኛ” እያሉ ይወነጃጀላሉ። ብዙዎቹ የሚያቀርቧቸው አማራጮች ግን፣ በቅፅል ብቻ የሚለያዩ የዘረኝነት መልኮችን ነው። . ኢህአዴግ፣ ተቃዋሚዎቹን ያወግዛል - “የሁለት ተማሪዎችን ፀብ፣ የብሔረሰብ ፀብ አስመስለው ያራግባሉ” በማለት።…
Read 3876 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ዛሬም … ?… ድርቅ ተንጠርብቧል፣ ደግሞ ረሃብ ሊዘንብ? እልቂት ከመሬት ሊፈላ? መፈናቀል ሊያንሰራራ? እዬዬ ሊያስተዳድረን? ዋዬ ሊውጠን?... ያኔ … … “አዬ ሰባ - ሰባት ባልተወለድኩኝ፣ እናቴ ከእጄ ላይ ጥሬ ስትቀማኝ” ያልነውን፤ ዛሬም … … “ሁለት ሺህ ሰባት ባልተወለድኩኝ፣እናቴ ከእጄ ላይ…
Read 4777 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(ደባኪ -ጋፋት - ጉባ) አንድ ሰው ‹‹የኢትዮጵያ ዘመናዊ ታሪክ›› ሲል፤ ለመግለፅ የፈለገው የኢትዮጵያን የቅርብ ዘመን ታሪክ መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ ትኩረቱ ከአፄ ቴዎድሮስ ወዲህ ባለው የሐገሪቱ ታሪክ መሆኑ ይገባናል፡፡ ከዚህ ያለፈ ትርጉም ሊኖረው አይችልም። ግን ‹‹ዘመናዊ ታሪክ›› (Modern History) የሚል ነገር…
Read 3137 times
Published in
ነፃ አስተያየት