ነፃ አስተያየት

Rate this item
(102 votes)
*ግብረሰዶማዊያን በኢትዮጵያ ውስጥ “ሬንቦ” የተባለ ማህበር አቋቁመዋል*በግብረሰዶማውያን ዙርያ የተካሄዱ ጥናቶች አዳዲስ መረጃዎችን ይፋ አድርገዋል *ከ14 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናትና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የጥቃት ሰለባ ሆነዋል *ኢትዮጵያውያን ከተመሳሳይ ፆታ ጋር ወሲብ ሲፈፅሙ የሚያሳዩ ፊልሞች ለገበያ ቀርበዋል ከወራት በፊት እዚህ አዲስ አበባ…
Rate this item
(11 votes)
አንድ ባቡር በአንድ ጉዞ ከ300 በላይ ተጓዦችን ያሳፍራል. ባቡሩ 80 ኪሎ ሜትር በሠአት የመብረር አቅም ይኖረዋል . በአፍሪካ የከተማ ባቡር ተጠቃሚዎች ሰባት ብቻ ናቸው የአዲስ አበባ ከተማ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት በሁለት ምዕራፎች ተከፍሎ የሚከናወን ሲሆን በጠቅላላው 32 ኪሎ ሜትር ገደማ…
Rate this item
(8 votes)
Progress in a country is measured not by industry or infrastructure or the wealth that its citizens possess, but by the quality of life they lead. Civilization on the other hand, is measured by the quality of character of the…
Rate this item
(7 votes)
ግን ደንታችን አይደለም፤ ነጋዴዎችን ከማውገዝ ለአፍታም አንቆጠብም! ታዋቂዋ የኢኮኖሚክስ ምሁር ዶ/ር ኢሌኒ ገብረመድህን በእህል ገበያ ዙሪያ ከ20 አመት በፊት ባደረጉት ሰፊ ጥናት የተገኘውን ውጤት በድጋሚ የሚያረጋግጥ አዲስ ጥናት ሰሞኑን በተካሄደው የኢኮኖሚክስ ባለሙያዎች ማህበር ኮንፈረንስ ላይ ቀርቧል። ከጥናቶቹ ውስጥ ጎልቶ የሚታይ…
Rate this item
(1 Vote)
ፕሬዝዳንት የሚሆነው ግለሰብ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባል ብቻ ስለመሆኑ ወይም ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዕጩ ሆኖ መቅረብ የሚችል ስለመሆኑ ግልጽ ባለ ሁኔታ የተደነገገ አንቀጽ በሕገ መንግስቱ ውስጥ አይገኝም፡፡ ይሁን እንጂ፣ አንቀጽ 70 ንዑስ አንቀጽ 3 እንዲህ ይላል “የምክር ቤት አባል ፕሬዝዳንት ሆኖ…
Rate this item
(7 votes)
“የትኛውም ፓርቲ ሙስሊሙን ብቻ የሚመለከት ስብሰባ ስለመጥራቱ አላውቅም” ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ፤ የመድረክ አመራር አባልማንኛውም ፓርቲ ሁለት ነገር ተለይቶ መታየት እንዳለበት ነው እማምነው፡፡ አንደኛ ደሴ የተገደሉት የሃይማኖት አባት ጉዳይ የተፈፀመባቸው የነፍስ ግድያ ነው፡፡ ይህም ከፍተኛ የህግ ጥሰት ነው፤ ስለዚህ የእሣቸው ጉዳይ…