ነፃ አስተያየት
ሁሉም ሰው፣ “ፖለቲከኛ” መሆን አማረውኮ። ይሄ የምኞትና የሕልም እጦት ነው። የበሽታ ምልክትም ጭምር እንጂ።“ፓይለት”፣ “ሐኪም፣ ዶክተር”፣ “የአውሮፕላን ኢንጂነር”፣ “ሳይንቲስት”፣ “የሂሳብ ሊቅ”፣… ወይም “ጋዜጠኛ”፣ “ደራሲ”፣ “ዘፋኝ”፣ “የእግር ኳስ ኮከብ”፣… ለመሆን ይመኛል - ሰው። ማቴ፣…የሚመኝ ይመስለኛል - ሕልም ያልጠፋበት ሰው።ሙያ ባይመርጥ እንኳ፣……
Read 8423 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 25 June 2022 00:00
በወለጋ የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ መንግስት በአስቸኳይ እንዲያጣራ የተመድ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን አሳሰበ
Written by Administrator
በፓርላማ ጉዳዩን የሚያጣራ ቡድን ተደራጅቷል የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፣ በምዕራብ ወለጋ ቶሌ መንደር የተፈጸመውን አሰቃቂ የጅምላ ግድያ፣ መንግስት በአፋጣኝ ጥልቅና ገለልተኛ ምርመራ እንዲያካሂድ ያሳሰበ ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት በበኩሉ፤ ጉዳዮን የሚያጣራ ቡድን ማደራጀቱን አስታውቋል።ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ወለጋ…
Read 96 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አገሬ ያንቺ ቅኔ፤ አይፈቱት ደረሰችግኝ ይተከላል፤ ሰው እየፈረሰ“ይባስ አታምጣ”፤ ብዙ ክፉ ነገር የገጠማቸው ሰዎች የሚያደርሱት ፀሎት ነው፡፡ሻሸመኔ ከተማ ላይ ሰው ተዘቅዝቆ ሲሰቀል የከተማው ነዋሪዎች ይባሰ አታምጣ ብለው ፀልየው ሊሆን ይችላል፡፡ ለፖለቲካ አላማና ግብ ድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ በተገደለ ጊዜ፣ ሻሸመኔ በአጥፊዎች…
Read 1037 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሠላም በህግ በፀደቀ ቻርተር ወይም በቃልኪዳን ሰነዶች ላይ ሳይሆን በሰዎች ልቦናና ጭንቅላት ላይ ነው ፀንቶ የሚኖረው ይላሉ፤ የአሜሪካው 35ኛ ፕሬዚዳንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ፡፡ምሁሩ የፖለቲካ ሰውና የነፃነት ታጋይ የነበሩት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ከኢሳት ቴሌቪዥን ጋር በ2008 ዓ.ም. ባደረጉት ቃለምልልስ፤ በ1950ዎቹ በአሜሪካ…
Read 1258 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 18 June 2022 17:45
ይድረስ ለሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ክፍል 3:-መፍትሄው ሚድሮክን የሚመራ ቦርድ ማቋቋም ነው ውድ አንባብያን! ባለፉት ሁለት ሳምንታት በወጡት የአዲስ አድማስ ጋዜጣ እትሞች ላይ በዚሁ ርእስ ክፍል አንድ እና ክፍል ሁለት ጽሑፎች ለህትመት መብቃታቸው ይታወቃል። ለማስታወስ ያህል፤ ሳምንት በቀረበው ክፍል 2 በአቶ ጀማል ዘመን የተከናወኑ በጎ…
Read 345 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የፍትህ እመቤት” ይሏታል። ትርጉሟ ወይም መልዕክቷ፣… እኛ “በሕግ አምላክ” ከምንለው አገላለፅ ጋር ይቀራረባል። እንዲህ ዓይነት ስያሜዎችና ምስሎች፣ አንድ ልዩ ባሕርይ አላቸው። የተማረውንና መሃይሙን ሁሉ ወደ “እኩልነት” ያጠጋጋሉ። እንደ ኪነጥበብ ናቸው። የፍርድ ቤትና የዳኝነት ሥርዓትን፣ የህግ እና የፍትህ መርሆችን፣… በብዙ ቃላት…
Read 8738 times
Published in
ነፃ አስተያየት