ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
ማስፈንጠሪያ የአብርሆት ዘመን ፍሬ የሆነው የፈረንሳይ አብዮት ለሰው ዘር አኑሮት ያለፈው አበርክቶ በቁጥር አይገፋም፡፡ በተለይ ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት እንደ ካስማ የሚቆጠሩትን፤በግብር ለእየቅል ፣በኅላዌ ግን የማይነጣጠሉትን ወንድማማችነት፣ እኩልነትና ነጻነትን ለአውደ ርዕይ በማቅረቡ ምክንያት በፋናወጊነት ይጠቀሳል፡፡ ከሁሉም በላይ ይህ ብሶት የወለደው ሕዝባዊ አብዮት፤…
Rate this item
(0 votes)
1) እኛ ሰላም ያጣነው እንዲሁ በድንገት አይደለም፤ ሆን ብለን ሰርተንበት (ለፍተንበት) እንጂ። ዛሬም ለመሳሪያ ይዘፈናል። ዛሬም የገዳይ ልጅ ነኝ ይባላል። ፉከራ አለ። እኛ ከእንትና የበለጥን ጀግኖች ነን ይባላል። ዛሬም ልጆች በጦርነት ድምፅ መሃል ያድጋሉ። ከዛ፣ ምን መዓት መጣብን? 2) በቅርብ…
Rate this item
(1 Vote)
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት የሆኑት አቶ ዛዲግ አብርሃ፣ የፈረንሳዊውን ፈላስፋ የዦን ቦድሪያርድን "የዝምተኛው አብላጫ ቁጥር" (Silent Majority) ንድፈ-ሀሳብ መሰረት በማድረግ በዘመናዊው የፖለቲካና የሚዲያ መድረክ ላይ የሚስተዋለውን የህዝብ ዝምታ አዲስ ትርጓሜ ሰጥተዋል። እንደ ዛዲግ ትንታኔ፣ የህዝብ ግዴለሽነትና ዝምታ የመረጃ እጦት ወይም የንቃተ-ህሊና ማነስ…
Tuesday, 19 May 2026 15:57

«ምክንያቱም ስራ አለኝ»

Written by
Rate this item
(0 votes)
ልክ ስራ እንደጀመርኩ ቅዳሜ ከቤቴ ወደ ሜክሲኮ በታክሲ እሄዳለሁ፤ 1.50 ብቻ ከፍዬ። ሜክሲኮ እንደደረስኩ የተቀጣጠርኩት ሰው ካለ ከሰው ጋር፣ ከሌለም ብቻዬን የምወደውን እንቁላል ፍርፍር አዛለሁ፤ በላዩ ላይ ቆንጆ ቡና እጠጣለሁ። የእለቱን ጋዜጦችና መፅሔቶች በስሙኒ ኪራይ አነባለሁ፤ የወደድኩትን ጋዜጣ ወይም መፅሔት…
Rate this item
(0 votes)
የሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ በኪጋሊ እየተካሄደ ያለውን የአፍሪካ ሲኢኦ (CEO) ፎረም ሲከፍቱ፣ በዶናልድ ትራምፕ የሚመራው የአሜሪካ አስተዳደርና ሌሎች ኃያላን ሀገራት በአፍሪካ ላይ የሚያሳዩትን "አምባገነናዊ" አካሄድ በጽኑ ተችተዋል። ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው አፍሪካ በሀብት የታደለች ቢሆንም፣ ኃያላን ሀገራት ግን በአንድ እጃቸው ስለ ዲሞክራሲና…
Rate this item
(2 votes)
የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ የማነ ገ/መስቀል፣ የኢትዮጵያው ገዥ ብልጽግና ፓርቲ በባሕር በር ጉዳይ ላይ የሚከተለው "አምታች የኾነ አካሄድ" በቀጠናው ጦርነት ሊቀሰቅስ ይችላል በማለት ከሰሞኑ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት አስጠንቅቀዋል። የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምና ሌሎች የአገሪቱ ከፍተኛ…
Page 1 of 164