ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) የቀድሞ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ዝናቡ አበራ ከማንኛውም የፓርቲ ፖለቲካ እራሳቸውን በይፋ ማግለላቸውን አስታውቀዋል። ፕሮፌሰሩ ውሳኔያቸውን በይፋ በላኩት ልዩ ደብዳቤ የገለጹ ሲሆን፥ ይህ ከፖለቲካ የመውጣት ውሳኔያቸውም ከሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ የጸና እንደሚሆን አረጋግጠዋል።ላለፉት በርካታ ዓመታት…
Rate this item
(0 votes)
"--ለመምረጥ ድምጽ የመስጠት መብት ሲሰጣቸው፣ ሌቦችን የመምረጥ ልማድ አላቸው። አንዴ ሌቦችን ከመረጡ በኋላ ደግሞ፣ ሌቦቹ እንደ መላእክት መልካም እንዲሆኑ ይጠብቃሉ። ሕዝቡ ምን እንደሚፈልግ በማያውቅበት ጊዜ፣ የሚፈጥረው መንግሥት የሞኞች ስብስብ ከመሆን አያልፍም። አፍሪካ ድሃ አይደለችም፤ በአግባቡ አልተመራችም እንጂ።" ~ ፒ. ኤል.…
Rate this item
(0 votes)
ማስፈንጠሪያ የአብርሆት ዘመን ፍሬ የሆነው የፈረንሳይ አብዮት ለሰው ዘር አኑሮት ያለፈው አበርክቶ በቁጥር አይገፋም፡፡ በተለይ ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት እንደ ካስማ የሚቆጠሩትን፤በግብር ለእየቅል ፣በኅላዌ ግን የማይነጣጠሉትን ወንድማማችነት፣ እኩልነትና ነጻነትን ለአውደ ርዕይ በማቅረቡ ምክንያት በፋናወጊነት ይጠቀሳል፡፡ ከሁሉም በላይ ይህ ብሶት የወለደው ሕዝባዊ አብዮት፤…
Rate this item
(0 votes)
1) እኛ ሰላም ያጣነው እንዲሁ በድንገት አይደለም፤ ሆን ብለን ሰርተንበት (ለፍተንበት) እንጂ። ዛሬም ለመሳሪያ ይዘፈናል። ዛሬም የገዳይ ልጅ ነኝ ይባላል። ፉከራ አለ። እኛ ከእንትና የበለጥን ጀግኖች ነን ይባላል። ዛሬም ልጆች በጦርነት ድምፅ መሃል ያድጋሉ። ከዛ፣ ምን መዓት መጣብን? 2) በቅርብ…
Rate this item
(1 Vote)
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት የሆኑት አቶ ዛዲግ አብርሃ፣ የፈረንሳዊውን ፈላስፋ የዦን ቦድሪያርድን "የዝምተኛው አብላጫ ቁጥር" (Silent Majority) ንድፈ-ሀሳብ መሰረት በማድረግ በዘመናዊው የፖለቲካና የሚዲያ መድረክ ላይ የሚስተዋለውን የህዝብ ዝምታ አዲስ ትርጓሜ ሰጥተዋል። እንደ ዛዲግ ትንታኔ፣ የህዝብ ግዴለሽነትና ዝምታ የመረጃ እጦት ወይም የንቃተ-ህሊና ማነስ…
Tuesday, 19 May 2026 15:57

«ምክንያቱም ስራ አለኝ»

Written by
Rate this item
(0 votes)
ልክ ስራ እንደጀመርኩ ቅዳሜ ከቤቴ ወደ ሜክሲኮ በታክሲ እሄዳለሁ፤ 1.50 ብቻ ከፍዬ። ሜክሲኮ እንደደረስኩ የተቀጣጠርኩት ሰው ካለ ከሰው ጋር፣ ከሌለም ብቻዬን የምወደውን እንቁላል ፍርፍር አዛለሁ፤ በላዩ ላይ ቆንጆ ቡና እጠጣለሁ። የእለቱን ጋዜጦችና መፅሔቶች በስሙኒ ኪራይ አነባለሁ፤ የወደድኩትን ጋዜጣ ወይም መፅሔት…
Page 1 of 164