ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
ኢትዮጵያን በስጋት ሊያዩ የሚችሉ አገራት፣ ብትፈርስ ከመመኘት አልፈው ሲዝቱም አይተናል። ምኞታቸውን አያውቁትምና ይቅር ይበላቸው።ኢትዮጵያ ብትበታተን እንደግልግል ሊቆጥሩት ቢልጉም እንኳ፣ ለአካባቢው አገሮች ሁሉ መከራ ያመጣል እንጂ ሰላም አይሰጣቸውም። የሱዳንና የሶማሊያ ትርምስ የአካባቢውን አገራት እንዴት እንደሚረብሽ ታይቶ የለ! በብዙ ዕጥፍ የምትበልጥ አገር…
Rate this item
(1 Vote)
ኢትዮጵያን በስጋት ሊያዩ የሚችሉ አገራት፣ ብትፈርስ ከመመኘት አልፈው ሲዝቱም አይተናል። ምኞታቸውን አያውቁትምና ይቅር ይበላቸው።ኢትዮጵያ ብትበታተን እንደግልግል ሊቆጥሩት ቢልጉም እንኳ፣ ለአካባቢው አገሮች ሁሉ መከራ ያመጣል እንጂ ሰላም አይሰጣቸውም። የሱዳንና የሶማሊያ ትርምስ የአካባቢውን አገራት እንዴት እንደሚረብሽ ታይቶ የለ! በብዙ ዕጥፍ የምትበልጥ አገር…
Rate this item
(1 Vote)
አገራችንን ስለወደድን ብቻ፣ ከንቱ ውዳሴ፣የውሸት አድናቆት፣ ወይም ከእውነት የራቀ ተስፋ መደርደር የለብንም። ሌሎችን ለማታለልና ደስ ለማሰኘት ወይም ለማስቀናትና ለማበሳጨት ስንሞክር፣ ብዙም ሳንቆይ በራሳችን ውሸት ራሳችንን ማታለል እንደምንጀምር አትጠራጠሩ። ከእውነትና ከዕውቀት መጣላት ደግሞ፣ ለማንም አይበጅብም። ደግሞም፣ የማወደስና የማድነቅ መልካም ቀና መንፈስ…
Rate this item
(0 votes)
ችግርን ማወቅ ግማሽ መፍትሔ ነው ይባላል። ግን መፍትሔ አይደለም። እናም፣ ጦርነትን መግታትና ሰላምን መፍጠር ከፈለግን፣ የተጨባጭ የመፍትሔ መንገዶችን ለይተን መጥረግ አለብን። ወደዚያው ነው የምንደረደረው።ለ መ ን ደ ር ደ ር ም ፣ … በ ተ ደ ጋ ጋ ሚ ያየናቸውና…
Rate this item
(1 Vote)
• የእልፍ አእላፍ ወጣቶች ሕይወት የሚረግፈውስ ለምን? • ፍጹም በማይሽር ክፉ ሐዘን ሚሊዮኖች ልባቸው ተሰብሮ ሕይወታቸው የሚበላሸውስ ለምን? • እንዲህ ብለን ስንጠይቅና ገና ማሰብ ስንጀምር፣… እንዲያውም ገና ማሰብ ሳያስፈልገን ወዲያውኑ በጭፍን የሚመጣልን “ሐሳብ”፣… ተሽቀዳድመን ጣት የመቀሰርና ውንጀላ የመወርወር “ሐሳብ የለሽ…
Rate this item
(0 votes)
አንደኛውን ዓለማቀፍ ዜና አይተናል። የሮኬትና የህዋ ቴክሎጂ ነው። ሁለተኛው ዜናስ ምንድነው? ግን ምን ዋጋ አለው? ትልቁ ዜና እንደገና ተመልሶ ተሽሯል።“ሳም አልትማን ተባረረ” ተብሎ ቅዳሜ ዕለት ተዘገበ።ሮብ ዕለት ደግሞ ወደ ቦታው ተመልሷል ተብሎ እንደገና እንደ ጉድ ተወራ።ለመሆኑ አልትማን ማለት ማን ነው?የ…
Page 3 of 155