የግጥም ጥግ

Saturday, 10 October 2015 16:07

የዘላለም ጥግ

Written by
Rate this item
(6 votes)
 (ስለ ትምህርት) ትምህርት ቤት የሚከፍት ሰው የወህኒ ቤትን በር ይዘጋል፡፡ ቪክቶር ሁጐ ዕውቀት፤ ልዩነት የመፍጠር ዕድል ያመጣላችኋል፡፡ ክሌር ፉጂን ጥበብ (ዕውቀት) በዕድሜ አይመጣም፤ በትምህርትና በመማር እንጂ፡፡ አንቶን ቼኾቭ የተማርኩትን ሁሉ የተማርኩት ከመፃሕፍት ነው፡፡ አብርሃም ሊንከን ትምህርት ውድ ከመሰላችሁ ድንቁርናን ሞክሩት፡፡…
Saturday, 03 October 2015 10:39

የኪነት ጥግ

Written by
Rate this item
(5 votes)
(ስለ አርትኦት)ህይወቴ አርትኦት (editing) ይፈልጋል፡፡ ምርት ሳህልአርትኦት ያስጠላኛል፡፡ መፃፍ ደስ ይለኛል፤ ፅሁፌን መላልሶ ማንበብ፣ መከለስ ግን አልወድም፡፡ ባሪ ሃናህ አርትኦት እወዳለሁ፡፡ ከፊልም ስራ የምወደው አንዱ ክፍል ነው፡፡ ስቲቨን ስፒልበርግ አርትኦት ለብቻ የሚሰሩት ዓይነት ሥራ ነው፡፡ ጆ ዳንቴ ከምፅፋቸው እያንዳንዱ አራት…
Friday, 11 September 2015 09:28

ዘመን ተቀየረ እላለሁ

Written by
Rate this item
(17 votes)
አበባ አዙሬ አዙሬዘመን በዘመን ቀይሬትላንትን በዛሬ አስሬነገን ሰርቼ ተሻግሬየአበባ እድሜዬን አብስዬይኸው አብቅቼው ለፍሬፍላቴን በስክነት ሽሬለሰው ከሰው በሰው ውዬእኔኑ ከኔው ፈጥሬ!የእድሜ እንቁጣጣሽቅጥልጥል ችቦ አበራለሁ ዛሬ!ዘመን ተቀየረ እላለሁእኔ ራሴ ተቀይሬ!ይህ ነው የለውጥ ነውጤ፣ የለሆሳሴ ዝማሬደሞ ለላመት ልፈትል፣ የልደቴን ነጭ ሸማነፍሴ እንዳታድር ከርማበውሃ…
Saturday, 05 September 2015 09:55

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(20 votes)
 የዕንቁጣጣሽ አበባ! -ነ.መ.አንዳንድ ህፃን ዕድሏ፣ ያስታውቃል ከብቅሏአበቅቴዋ አይስትም ውሉን ለእንቁጣጣሽ ልትወለድ፣ ተፅፏል ቃሉ ቀድሞውን!በአበባ ወር የመጣች፣ የዕንቁጣጣሽ አበባትስቃለች ታለቅሳለች - ፣ የዕድሏን ያህል ለዕማማ! የዕድሏን ያህል ለአባባ!!እንኳን መጣሽ አንች አበባ፣ እንኳን መጣሽ አንች ወለባ!የጎመንም፣ የገንፎሽም፤ ምንቸቱ አንቺው ቤት ይግባ!!(ለኪዳኔና ለጤና…
Saturday, 05 September 2015 08:53

የፀሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(13 votes)
(ስለ ግጥም)- ግጥም በደስታ ተጀምሮ በጥበብይቋጫል፡፡ሮበርት ፍሮስት- ማንኛውም ጤነኛ ሰው ያለ ምግብለሁለት ቀ ናት ሊ ቆይ ይ ችላል፡፡ ያ ለግጥም ግን አይሞከርም፡፡ቻርለስ ባውድሌይር- ለእኔም ለራሴ የማይገቡኝ ጥቂትግጥሞችን ፅፌአለሁ፡፡ካርል ሳንድበርግ- ሙዚቃን መተርጎም እንደማይቻልሁሉ፣ ግጥምንም መተርጎምአይቻልም፡፡ቮልቴር- ለእኔ ግጥም ዓላማ ሆኖ አያውቅም፤ፍቅር እንጂ፡፡ኤድጋር…
Monday, 31 August 2015 09:13

የዘላለም ጥግ

Written by
Rate this item
(7 votes)
 የስኬትንቁልፍ አላውቀውም፤ የውድቀት ቁልፍ ግን ሁሉን ሰው ለማስደሰት መሞከር ነው፡፡ ቢል ኮዝቢህይወት ተፅዕኖ የመፍጠር ጉዳይ እንጂ ገቢ የመፍጠር ጉዳይ አይደለም፡፡ ኬቪን ክሩስሁሉም ሰው ዓለምን ስለመለወጥ ያስባል፤ማንም ግን ራሱን ለመለወጥ አያስብም፡፡ ሊዮ ቶልስቶይ ሁላችንም እናልማለን፡፡ ደግነቱ ደግሞ ህልሞች እውን ይሆናሉ፡፡ ኬቲ…