የግጥም ጥግ

Saturday, 27 December 2014 16:25

ዛሬም ይዞረኛል

Written by
Rate this item
(7 votes)
ሄደ … አለፈ ብዬ ትንሽ ፋታ ሳገኝ፣ የተጫነኝ ችግር የጠፋ ሲመስለኝ፣ ተመልሶ መጥቶ ጎንተል ያደርገኛል፣የራቀ ሲመስለኝ ዳግም ይቀርበኛል፣ከጋለው ሊጥደኝ መልሶ ይዞረኛል፡፡ እኔ ቀርቤው ነው? ወይ እሱ እየመጣ፣ የማንለያየው - የማንተጣጣ፡፡ አንዴ እየራቀ፣ ዳግም እየመጣ … ይሽከረከረኛል፣ ቁራኛዬ ሆኖ አልለቅህም ብሎ…
Saturday, 13 December 2014 10:51

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(11 votes)
መቼ ነው ያለሁት?ዛሬ ነግቶ መሽቶ ቀኑን አልፈውና፣ ሌላው ቀን ሲተካ ሲሆን ትናንትና፣ ይኸው እኖራለሁ አለሁ እኮ ዛሬ፣ ደግሞም ለዓመታት ተስፋ አለኝ መኖሬ፣ እያልሁ አስብና፣ ሞቴን እረሳና፣ እቅዴን አውጥቼ፣ ምኞቴን አስፍቼ፣ ደጉን ተመኝቼ፣ክፉውን ዘንግቼ፣ ሞትን ተሸክሜ ግን እየረሳሁት፣ጎንበስ ቀና እያልሁ ይኸውና…
Saturday, 22 November 2014 12:39

የፀሃፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
 ጥሩ ተራኪ ግሩም የማስታወስ ችሎታ ያለውና ሌሎች የላቸውም ብሎ ተስፋ የሚያደርግ ነው፡፡ አይርቪን ኤስ. ኮብ (አሜሪካዊ ተረበኛና ጋዜጠኛ)* በስኬት ሱስ ሙሉ በሙሉ ተይዣለሁ፡፡ ስቲንግ (እንግሊዛዊ የሮክ አቀንቃኝና የዘፈን ግጥም ፀሐፊ)* ከምሠራው ነገር ጀርባ ሁሉ የዓይን ጥቅሻ አለ፡፡ ማዶና (የፖፕ ሙዚቃ…
Saturday, 08 November 2014 11:38

የፀሃፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(4 votes)
ያልበሰሉ ገጣሚዎች ሲኮርጁ፤ የበሰሉ ገጣሚዎች ይሰርቃሉ፡፡ ቲ ኤስ ኢሊዮት ቤት የማይመታ ግጥም መፃፍ መረቡን አውርዶ ቴኒስ እንደመጫወት ነው፡፡ ሮበርት ፎርስት አብዛኛው ሰው አብዛኛውን ግጥም ችላ የሚለው አብዛኛው ግጥም አብዛኛውን ሰው ችላ ስለሚል ነው፡፡ አድሪያን ሚሼልሥነግጥም፤ በአየር ላይ መብረር የሚመኝ፣ በመሬት…
Monday, 03 November 2014 09:06

የፀሃፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(4 votes)
ስለ ወህኒ ቤትየትምህርት ቤትን በር የሚከፍት ሰው፣ በሌላ እጁ የወህኒ ቤትን በር ይቆልፋል፡፡ ቪክቶር ሁጐ አሜሪካ ሁለተኛ ዕድል የምትሰጥ አገር ናት፡፡ የወህኒ ቤት በር ሲከፈት፣ ፊት ለፊት የተዘረጋው መንገድ ወደተሻለ ህይወት የሚመራ መሆን አለበት፡፡ ጆርጅ ደብሊው ቡሽ ፍፁም ደህንነት ከፈለግህ…
Monday, 20 October 2014 08:24

የፀሃፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(5 votes)
* ውሸት ፍጥነት አለው፤ እውነት ደግሞ ፅናት፡፡ ኤዴጋር ጄ. ሞህን * እጅግ አደገኛ ውሸት የሚሆኑት በጥቂቱ የተዛቡ እውነቶች ናቸው፡፡ ጆርጅ ክሪስቶፍ ሊችተንበርግ* ግማሽ እውነት ማለት ሙሉ ውሸት ነው፡፡ የአይሁዳውያን አባባል* ለአንተ ብሎ የዋሸ፣ በአንተ ላይም መዋሸቱ አይቀርም፡፡የቦስኒያዎች አባባል* ማንንም ስለማልፈራ…