የግጥም ጥግ
ሞልትዋል ብላቴናደመረ ብርሃኑ(በአዲስ አድማስ 15ኛ ዓመት የግጥምውድድር 2ኛ የወጣው ግጥም)ነበር ፍጹም ጨቅላ በጥቁር አፈር ላይ በጥቁርተፀንሶጥቁር የወለደው ጥቁር ስጋ አልብሶ፣ነበር ብላቴናከጥቁር ገላ ውስጥ ነጭ ወተት ግቶአጥንቱ የጸና የቆመ በርትቶ፣ ነበር ደቀ መዝሙርጥቁር ብላቴናበነጭ ጠመኔ በጥቁር ሰሌዳሀ ሲሉት ሃ ብሎ A…
Read 2621 times
Published in
የግጥም ጥግ
ፍለጋደስታን ስፈልግ ነውደስታዬ የራቀኝፍቅርን ስሻ ነውፍቅር የጠፋብኝሰላምን ሳስስ ነውሰላሜን ያጣሁትፍላጐቴን ስገድልሁሉን አገኘሁት፡፡(2011፤ዳዊት ፀጋዬ)_________ ሀይል“ክፉና መልካምከልዑል አፍ ይወጣል”ተብሎ ተጽፏልእናምበዚህች አጽናፍ ዓለምሁለት ሀይል የለምብቸኛው ሀይልእግዚአብሔር ነው እርሱሰይጣን የሚሆነውምእግዚአብሔር ራሱ፡፡(2011፤ዳዊት ፀጋዬ)
Read 2519 times
Published in
የግጥም ጥግ
‹‹ሰጥቼ ገባሁ ለጥቼ ወጣሁ››አንድ የታወቀ ስመ ጥር ነጋዴ ጉቦ ሰጥተዋልተብለው ከበርካታ ግብረ አበሮቻቸው ጋርእስር ቤት ይገባሉ፡፡ እንደሚታወቀው በእስርቤት ዓለም የአንደኛ ተከሳሽ ወንጀል ከሌሎችአባሪዎቹ ሁሉ የከፋ ተደርጎ ነው የሚወሰደው::ስለሆነም የመጨረሻው ተከሳሽ ወንጀልበተነፃፃሪ ሲታይ ቀላል ክስ ነው የሚሆነው፡፡ከእኒህ ነጋዴ ቀጥሎ ቀላል ክስ…
Read 2699 times
Published in
የግጥም ጥግ
ምኞትን አርግዤጉጉት ላይ ተጭኜ ተስፋን ተመርኩዤበአገኝሽ ይሆናል ስባዝን… ስኳትን አንቺን ፍለጋዘመንም ተሻረ ክረምት መሽቶ ነጋአወይ የኔ ነገርአንቺኑ ፍለጋፍቅርሽን ተርቤተጓዝኩ እሩቅ አገር በእግር የለሽ ልቤተራራውን ወጣሁቁልቁለቱን ወረድሁጅረቱን ተሻገርሁ ሜዳውን አቋረጥኩአንቺኑ ፍለጋሲኦልም ወረድሁኝከአጋንንቴ መሀል ፈለግሁ አሰፈልግሁኝወጣሁ ፀረአርያምትኖሪ እንደሁ ብዬ መላዕክት መሀልበዐይኔ አማተርኩኝግና…
Read 2952 times
Published in
የግጥም ጥግ
የኛ ፖለቲካያኔ የልጅነቱን የምታስታውሱየሰፈሬ ልጆች ባካችሁ ተነሱ፡፡ያ! የሰፈራችንበልጅነታችንያልሾምነው መሪያችንያ! ጉልቤ አውራችን፡፡“አለቃ ነኝ” ብሎ ራሱን የሰየመ“ተቧቀሱ” ሚለን ትእዛዝ እየሰጠ“ሆያ ሆዬ” ሲደርስ ገንዘብ ያዥ ሚሆነውከሱ የተረፈውን የሚያከፋፍለው…ዝርዝሩ ብዙ ነው፡፡ያ! የሰፈራችንበልጅነታችንያ! ጉልቤ አውራችን፤አሁን ልጆች ወልዶ ቤት ሰርቶ ይኖራል፤ያደረሰውን “ግፍ” ረስቶትም ይሆናል፡፡የወጋ ቢረሳ የተወጋ…
Read 2785 times
Published in
የግጥም ጥግ
• ሰዎችን መጥላት፤ አይጥን ለማጥፋት የራስን ቤት እንደ ማቃጠል ነው፡፡ ሔነሪ ኢመርሰን ፎስዲክ• አንዳንድ ሰዎችን የምንጠላቸው ስለማናውቃቸው ነው፤ ወደፊትም አናውቃቸውም፤ ምክንያቱም እንጠላቸዋለንና፡፡ ቻርለስ ካሌብ ኮልቶን• ሌሎች ሊጠሉህ ይችላሉ። የሚጠሉህ ሰዎች የሚያሸንፉት ግን አንተም በተራህ ስትጠላቸው ነው፡፡ ሪቻርድ ኒክሰን• ጥላቻ የምናብ…
Read 3264 times
Published in
የግጥም ጥግ