የግጥም ጥግ
አይተሻል አንዳንዴ የወደቀ ዛፍ ነው ምሳር የሚበዛውእቃ ብቻ አይደለም ገንዘብ የሚገዛውእንኳን እኔና አንቺከፍጡራን በላይ ልቆ የሚበልጠው፣40 በማይሞላ 30 ብር ነው አምላክየተሸጠው፡፡አይተሻል አንዳንዴሰይጣን ስላለ ነው እግዜር የሚነግሰው፣ህመም ሲጠፋ ነው መድሀኒትሚረክሰው፣ያው አምላኩ ብሎትየሙሴ በትር ነው ባህር የገመሰ፣በዳዊት ፊት አደል ጎልያድ ያነሰ፣ቢሆንም በ…
Read 2686 times
Published in
የግጥም ጥግ
“እውነት” እና “ውሸት” ምንድን ናቸው?ከእውነት ጀርባ ውበትከውሸት ጀርባ ጉልበት ተማጥቆ እየታያቸው፣የውሸት ጉልበቷ ጥፋቷየእውነት ጉልበቷ ጽናቷ እንዲል ፈጣሪያቸው፣ ያ “ሰው” ከጀርባቸው…የኑሮ ፍሙን እየሞቀ፣ አመዱን ነፍቶባቸው፣እውነትም ይኸው ገረጣች፤ ውሸትም ወዟን ደፋችው፡፡…..ከ’ውነትና ከውሸት ጀርባ፣ኑሮን አዝለው ባንቀልባ፣ኑሮም ዙሩን ሲያከረው፣ ተያይዘው ከሚወድቁ!ውሸትም ሟሽሻ እንዳትቀር፣ ለአደባባይ…
Read 2784 times
Published in
የግጥም ጥግ
ታውቃለህ እያለች. . . ባሏን እንኳ ከእጇ ስትቀማት ከእቅፏአላማረረችህ ክፉ አልወጣት ከአፏየአርባ ቀን እድሏን ግንባሯን ተራግማብርድ ዘልቆት ቤቷን በተስፋ አገግማአያርማት ልበ ቢስመጽናናትህን ሰምታ መጽናናት መልሳየልቧን መብሰክሰክ ብቻዋን ታግሳማምለኳን አትተዉ ቂም አትይዝብህምስህን አታስቀር አታጓድልብህትለምንህ ነበርትማጸንህ ነበርነፍሱን ባርካት ስትልከእርግዝናዋ ጋር ወደ ደጅህ…
Read 2291 times
Published in
የግጥም ጥግ
“ልብ ያለው ልብ ይበል”መልካ ምሳለክፋት መርጠን፣ደምብ ጥሰንህግ አፍርሰን፣ብርሃን ትተንሰንዳክር በጨለማ፣ከሰውነት ተራ ወረድንማንነታችን ተቀማ።ፈጣሪን እረስተንግፍ አንፈራ ብለን፣ቀኙን መንገድ ትተንግራውን አጥብቀን፣ገንዘብ ስልጣን ወደንሰይጣንን አንግሰን፣በፈፀምነው ክደትበሰራነው ሥራ፣ያመፃችን ልኬትበፅዋተ ሰፍራ፣ደምወዝ ተከፈለንአጨድን መከራ።ባውቃለሁ ባይነትትዕቢት ተወጥረን፣ቅዱሱን አርክሰንእርኩሱን ቀድሰን፣አውሬ ያልሞከረውንስንት ነገር ሰርተን፣ያጠራቀምነው ግፍሰይጣን አስቀንተን፣ዛሬ ፅዋው ሞልቶበትንፋሽ ጨረሰን።አያድርስ…
Read 2594 times
Published in
የግጥም ጥግ
ሀገር ይሁን ሰላምያንቺ ደህና መሆን፣አያስጨንቀኝም፣ ሀገር ይሁን ደህናሰላም ይሁን ቀዬው፣አያሰማኝ እንጂ፣ አንድም የሞት ዜናበመርዶ ነጋሪ፣አልቃሽ እና አስለቃሽ፣ አይመልከት አይኔያንቺን ጤና መሆን፣አትንገሪኝ ደግመሽ ፣ምን ሊጠቅመኝ ለኔ?!ያንቺ ደህና መሆን፣ካሳደገኝ ወገን፣ከሀገር አይበልጥምእንደዚህም ስልሽ፣የራስሽ ጉዳይ፣ማለቴ አይደለምእኔ አንቺን ምወድሽ ፣ሳልጨምር ሳልቀንስ፣ ያገሬን ያህል ነው“ያ ማለት…
Read 2474 times
Published in
የግጥም ጥግ
እስከዚህም ፍቅርሽከሰንደል ጭስ በላይደምቆ የማይገዝፈውምንሽን ልፃፈው?እስከዚህም ፍቅርሽበጧት የረገፈውከዕድሜ እሬሳ ውጭዋኝታ ምኑን ታውጣውነብሴ ከባለፈው?እስከዚህም ፍቅርሽዘመን ያሳረጠውምኑን አስታውሼሣጌን እየማኩኝእንባዬን ልዋጠው?እስከዚህም ፍቅርሽሲነድፍ ያለሰንኮፍመታሁ ቢልም ለኮፍእንኳንና ሰምበርስምሽስ ማን ነበር?
Read 2403 times
Published in
የግጥም ጥግ