የግጥም ጥግ

Saturday, 24 September 2022 21:01

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(3 votes)
በራ የመስቀል ደመራየአደይ ችቦ እየፋመ እየጋመኢዮሃ እያስገመገመ እየተመመየመስቀል ደመራበራ።በራ የአዲስ ዘመን ችቦበመስከረም ሰብል አብቦከዋክብቱን ፈነጠቀርችቱን አንጸባረቀተኳለ አዲስ ደመቀመስኩን በቀለም አዝርዕት፤ በጥበብ አጥለቀለቀሸለቆው ተንቆጠቆጠ፤ ተራራው አሸበረቀኢዮሃ ኢዮሃ አበባዬ፤ ምድር ህይወት አፈለቀነጋ የአዲስ ዘመን ችቦፈካ፣ ጸዴ አረብቦሌሊቱ እንደጎህ ቀደደ፣ ጨለማው እንደቀን ጠራእንደውቅኖስ…
Saturday, 20 August 2022 14:01

የማለዳ እንጉርጉሮ

Written by
Rate this item
(4 votes)
የማለዳ እንጉርጉሮአንዳንዴ ደግሞ ጎህ ቀዶ አብሮኝ ያደረው ደወል ፥ ከራስጌየ ተጠምዶ ከወፍ ቀድሞ ሲያመጣልኝ፥ ነግቶብሀል የሚል መርዶ ብትት ብየ ደንብሬ፥ ግማሽ ፊቴን፥ ትራሴ ውስጥ ቀብሬ “ እኮ ዛሬም እንደ ወትሮካውቶቢስ ወደ ቢሮ ከኬላ ወደ ኬላዛሬም በግንባሬ ወዝ ልበላ እሺ ከዚያስ…
Wednesday, 17 August 2022 20:18

ዝምታ

Written by
Rate this item
(8 votes)
ዝምታዝምታ´ኮ ዘላለም ነውግርማ ሞገሱም ልክ የለው።ጥልቀቱ የትየለሌ፣ ዱካውስ የት ተደርሶበትበወሸከሬ በሃሜት፣ በእብሪት ምላስስ ማን ልሶት…የሰው ከንቱነት መች ነክቶት።ዝምታማ ቅን ውበት ነውምነው ቢሉም፣አንድም፣ እውነት፣ የጸጥታ መደብር ናትአንድም እውነት ማለት የውበት ሰራ- አካላት ናት!ሁሉም አሉ ዝምታ ቤት።ዝምታ´ኮ ሰላምም ነው፤ ፍፁም የለሆሳስ ድባብእኛኑ…
Saturday, 06 August 2022 14:36

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
If I can stop one heart from breakingBy Emily DickinsonIf I can stop one heart from breaking,I shall not live in vain;If I can ease one life the aching,Or cool one pain, Or help one fainting robinUnto his nest again,I…
Saturday, 18 June 2022 20:35

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ይችን ጨቅላ መጽሐፍ፣ የምታነቡ ሁሉአደራ ስለኔ፣ ማሪያም ማሪያም በሉ።ከሆዴ ያለውን፣ የትምርት ሽልያለጭንቅ እንድወልድ፣ እድገላገልከሃያ ስድስቱ፣ ወንዶች ፊደላትአርግዣለሁና መዝገበ-ቃላት።ስንት እልፍ አበው ናቸው፣ አርግዘውየሞቱቀኝ እጃቸው አጥሮ፣ ፊደል በማጣቱ!ለትምክህት አይደለም፣ ይህን መናገሬለማስቀናት-እንጂ፣ ሰነፉን ገበሬሃዋርያው ሲናገር ወደ ምዕመናኑለምትበልጥ ፀጋ ይላል ቅኑ አስቀኑ!ከሣቴ ብርሃን___________________________
Tuesday, 07 June 2022 07:25

እሱማ አለቀሰ

Written by
Rate this item
(2 votes)
አለቀሰ ብዕር---በዱልዱም ቢቀርጹትብዕር አለቀሰጥቁር ቀለም ሳይሆንደም እያፈሰሰ---ያላሰበው ቢጻፍ---ያሰበው ተውጦእውነት ስትጨነግፍ---እብለት ሲታይ በልጦውሸት ነፍስ ዘርቶ---ደምቆ--ገዝፎ--ጎልቶ--ሲባባሉ አበጀህ በእምባው ሲጠቀሙ---ቅጥፈት ሲሆን ቤቱህጉ መገጥገጡ መላ መጀምጀሙ---ቢሰለቸው ጊዜ አታካች ስብከቱጥቁር ቀለም ሳይሆንደም እያፈሰሰ---ብዕር አለቀሰ፡፡መቅደስ ጀምበሩ
Page 2 of 28