የግጥም ጥግ
በራ የመስቀል ደመራየአደይ ችቦ እየፋመ እየጋመኢዮሃ እያስገመገመ እየተመመየመስቀል ደመራበራ።በራ የአዲስ ዘመን ችቦበመስከረም ሰብል አብቦከዋክብቱን ፈነጠቀርችቱን አንጸባረቀተኳለ አዲስ ደመቀመስኩን በቀለም አዝርዕት፤ በጥበብ አጥለቀለቀሸለቆው ተንቆጠቆጠ፤ ተራራው አሸበረቀኢዮሃ ኢዮሃ አበባዬ፤ ምድር ህይወት አፈለቀነጋ የአዲስ ዘመን ችቦፈካ፣ ጸዴ አረብቦሌሊቱ እንደጎህ ቀደደ፣ ጨለማው እንደቀን ጠራእንደውቅኖስ…
Read 960 times
Published in
የግጥም ጥግ
የማለዳ እንጉርጉሮአንዳንዴ ደግሞ ጎህ ቀዶ አብሮኝ ያደረው ደወል ፥ ከራስጌየ ተጠምዶ ከወፍ ቀድሞ ሲያመጣልኝ፥ ነግቶብሀል የሚል መርዶ ብትት ብየ ደንብሬ፥ ግማሽ ፊቴን፥ ትራሴ ውስጥ ቀብሬ “ እኮ ዛሬም እንደ ወትሮካውቶቢስ ወደ ቢሮ ከኬላ ወደ ኬላዛሬም በግንባሬ ወዝ ልበላ እሺ ከዚያስ…
Read 1166 times
Published in
የግጥም ጥግ
ዝምታዝምታ´ኮ ዘላለም ነውግርማ ሞገሱም ልክ የለው።ጥልቀቱ የትየለሌ፣ ዱካውስ የት ተደርሶበትበወሸከሬ በሃሜት፣ በእብሪት ምላስስ ማን ልሶት…የሰው ከንቱነት መች ነክቶት።ዝምታማ ቅን ውበት ነውምነው ቢሉም፣አንድም፣ እውነት፣ የጸጥታ መደብር ናትአንድም እውነት ማለት የውበት ሰራ- አካላት ናት!ሁሉም አሉ ዝምታ ቤት።ዝምታ´ኮ ሰላምም ነው፤ ፍፁም የለሆሳስ ድባብእኛኑ…
Read 1091 times
Published in
የግጥም ጥግ
If I can stop one heart from breakingBy Emily DickinsonIf I can stop one heart from breaking,I shall not live in vain;If I can ease one life the aching,Or cool one pain, Or help one fainting robinUnto his nest again,I…
Read 1274 times
Published in
የግጥም ጥግ
ይችን ጨቅላ መጽሐፍ፣ የምታነቡ ሁሉአደራ ስለኔ፣ ማሪያም ማሪያም በሉ።ከሆዴ ያለውን፣ የትምርት ሽልያለጭንቅ እንድወልድ፣ እድገላገልከሃያ ስድስቱ፣ ወንዶች ፊደላትአርግዣለሁና መዝገበ-ቃላት።ስንት እልፍ አበው ናቸው፣ አርግዘውየሞቱቀኝ እጃቸው አጥሮ፣ ፊደል በማጣቱ!ለትምክህት አይደለም፣ ይህን መናገሬለማስቀናት-እንጂ፣ ሰነፉን ገበሬሃዋርያው ሲናገር ወደ ምዕመናኑለምትበልጥ ፀጋ ይላል ቅኑ አስቀኑ!ከሣቴ ብርሃን___________________________
Read 1147 times
Published in
የግጥም ጥግ
አለቀሰ ብዕር---በዱልዱም ቢቀርጹትብዕር አለቀሰጥቁር ቀለም ሳይሆንደም እያፈሰሰ---ያላሰበው ቢጻፍ---ያሰበው ተውጦእውነት ስትጨነግፍ---እብለት ሲታይ በልጦውሸት ነፍስ ዘርቶ---ደምቆ--ገዝፎ--ጎልቶ--ሲባባሉ አበጀህ በእምባው ሲጠቀሙ---ቅጥፈት ሲሆን ቤቱህጉ መገጥገጡ መላ መጀምጀሙ---ቢሰለቸው ጊዜ አታካች ስብከቱጥቁር ቀለም ሳይሆንደም እያፈሰሰ---ብዕር አለቀሰ፡፡መቅደስ ጀምበሩ
Read 1337 times
Published in
የግጥም ጥግ